2 Chronicles 10:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሮብዓም ድማ ናብ ሴኬም ከደ፣ ብዘሎ እስራኤል ድማ ንጉስ ኪገብሮ ናብ ሴኬም መጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እስራኤልም ሁሉ ያነግሡት ዘንድ ወደ ሴኬም መጥተው ነበርና ሮብዓም ወደ ሴኬም ሄደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እስራኤልም ሁሉ ያነግሡት ዘንድ ወደ ሴኬም መጥተው ነበርና ሮብዓም ወደ ሴኬም ሄደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እስራኤልም ሁሉ ሊያነግሡት ወደ ሴኬም መጥተው ነበርና ሮብዓም ወደ ሴኬም ሄደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ሮብኣማ ካተያናዉ ሰኬማ ካታማ ቤዳ ድራዉ፥ እካ ያ ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eeliyaa Asay ubbay Robi'aama kaateyanaw Sekeema katamaa beedda diraw, ikka yaa beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay ubbay Erobi7aame kawoththanaas Seekeeme katama bida gishshas izikka hee bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ኤሮቢኣሜ ካዎናስ ሴኬሜ ካታማ ቢዳ ጊሻስ ኢዚካ ሄ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ አሳ ኡባይ ኦሮብኣማ ካዎያናዉ ሴከማ ብዳ ግሾ እካ ያ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asa ubbay Orobi7aama kawoyanaw Seekema bida gisho ika yaa bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እስራኤላውያን ሁሉ ሊያነግሡት ወደዚያ ሄደው ስለ ነበር፣ ሮብዓም ወደ ሴኬም ሄደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሮብዓም ወደ ሴኬም ሄደ፤ በዚያም እርሱን ለማንገሥ የፈለጉ በእስራኤል ሰሜናዊ ግዛት የሚኖሩ እስራኤላውያን ተሰብስበው ይጠብቁት ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሎም እስራኤል ከንግስዎ ናብ ሴኬም መፂኦም ነበሩሞ ሮብዓም ናብ ሴኬም ከደ፤
Amharic Tigrinya 2011
ብዘለዉ እስራኤል ንሮብዓም ኬንግስዎ ናብ ሴኬም መጺኦም ነበሩ እሞ፡ ንሱ ድማ ናብ ሴኬም ከደ።