2 Chronicles 10:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስ ሮብዓም ድማ ምስቶም ብህይወት ከሎ ኣብ ቅድሚ ኣቦኡ ሰሎሞን ደው ኢሎም ዝነበሩ ኣረጋውያን ተመኺሩ፡ ነዚ ህዝቢ እዚ ክምልስ እንታይ ትመኽሩኒ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡም ሮብዓም፥ “ለዚህ ሕዝብ እመልስለት ዘንድ የምትመክሩኝ ምንድን ነው?” ብሎ አባቱ ሰሎሞን በሕይወት ሳለ በፊቱ ይቆሙ የነበሩትን ሽማግሌዎች ሰበሰበ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም ሮብዓም። ለዚህ ሕዝብ እመልስለት ዘንድ የምትመክሩኝ ምንድር ነው? ብሎ አባቱ ሰሎሞን በሕይወት ሳለ በፊቱ ይቆሙ ከነበሩት ሽማግሌዎች ጋር ተማከረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሡም ሮብዓም፦ “ለዚህ ሕዝብ እንድመልስለት የምትመክሩኝ ነገር ምንድነው?” ብሎ አባቱ ሰሎሞን በሕይወት ሳለ በፊቱ ይቆሙ ከነበሩት ሽማግሌዎች ጋር ተማከረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ ካቲ ሮብኣመ አ አዉ ሶሎሞነ ፓጻ ደእያ ዎደ፥ ሶሎሞነ ዞሬዳ ጭማቱዋ ዞረታ በሴዳ። እ ኡንቱንታ፥ “ሀ አሳዉ ዋጋደ ዛራ ጊቴ?” ያጊደ ኦቼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, Kaatii Robi'aame Aa aawuu Solomone pas'a de'iyaa wode, Solomone zoreedda c'imatuwaa zoretaa besseedda. I unttuntta, «Ha asaw waagaade zaara giitee?» yaagiide oochcheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye kawo Erobi7aamey ba aawa Solomooney paxa de7iza wode Solomoone zoriza cimata zore oychchides. Izi isttas, «Ta hayssa ha asaas ay ga zaaroo?» giidi oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ካዎ ኤሮቢኣሜይ ባ ኣዋ ሶሎሞኔይ ፓጻ ዴኢዛ ዎዴ ሶሎሞኔ ዞሪዛ ጪማታ ዞሬ ኦይቺዴስ። ኢዚ ኢስታስ፥ «ታ ሃይሳ ሃ ኣሳስ ኣይ ጋ ዛሮ?» ጊዲ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ካዎይ ሮብኣም እያ አዋይ ሶሎሞነይ ፓፃ ደእያ ዎደ ሶሎሞነ ዞርዳ ጭማታ፥ “ሀ አሳስ ዎይጋዳ ዛራ ጌቲ?” ያግድ ኤንታና ዞረ ኦይችስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, kawoy Robi7aami iya aaway Solomoney paxa de7iya wode Solomone zorida cimata, “Ha asaas woygada zaara geetii?” yaagidi entana zore oychis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ንጉሥ ሮብዓም፣ “ለዚህ ሕዝብ ምን እንድመልስለት ትመክሩኛላችሁ?” በማለት አባቱ ሰሎሞን በሕይወት ሳለ ያገለገሉትን የእስራኤልን ሽማግሌዎች ጠየቃቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ ንጉሥ ሮብዓም የአባቱ የሰሎሞን አማካሪዎች የነበሩትን ሽማግሌዎች በአንድነት ሰብስቦ “እንግዲህ ለዚህ ሕዝብ መልስ መስጠት እንድችል ምን ትመክሩኛላችሁ?” ሲል ጠየቃቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንጉስ ሮብዓም ድማ ነቶም ኣቦኡ ሰሎሞን ብህይወቱ እንተሎ ዘማኽርዎ ዝነበሩ ዓበይቲ “ነዝ ህዝቢ እዙይ እንታይ ክምልሰሉ ትመኽሩኒ?” ኢሉ ጠየቖም።
Amharic Tigrinya 2011
ንጉስ ሮብዓም ድማ ምስቶም ኣቦኡ ሰሎሞን ብህይወቱ ኸሎ፡ ኣብ ቅድሚኡ ደው ዚብሉ ዝነበሩ ዓበይቲ፡ ነዚ ህዝቢ እዚ ዝመልሶ ነገር እንታይ ትመኽሩኒ ኢሉ ተማኸረ።