2 Chronicles 11:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ቃል እግዚኣብሄር ግና ናብ ሸምያስ ሰብኣይ ኣምላኽ መጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቃል ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰው ወደ ሰማያ እን​ዲህ ሲል መጣ፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እግዚአብሔር ሰው ወደ ሸማያ እንዲህ ሲል መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የጌታም ቃል ወደ እግዚአብሔር ሰው ወደ ሸማያ እንዲህ ሲል መጣ፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን መና ጎዳ ቃላይ ጾሳ አሳ ግድያ ሻማእያኮ ዬዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Med'inaa Godaa k'aalay S'oossaa asaa gidiyaa Shamaa'iyaakko yeedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin GODAA qaalay Xoossa as Shama7ekko yiidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ጎዳ ቃላይ ጾሳ ኣስ ሻማኤኮ ዪዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ጎዳ ቃላይ ፆሳ አስ ግድዳ ሻማያኮ ይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Godaa qaalay Xoossaa asi gidida Shamayako yis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል ወደ እግዚአብሔር ሰው ወደ ሸማያ እንዲህ ሲል መጣ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ነገር ግን እግዚአብሔር ነቢዩ ሸማዕያን፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ግና ናብቲ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ ዝኾነ ሸማያ ኸምዙይ ዝብል ቃል እግዚኣብሄር መፀ፦
Amharic Tigrinya 2011
ግንኸ ከምዚ ዚብል ቃል እግዚኣብሄር ናብ ሸማዕያ፡ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ መጸ፡