2 Chronicles 12:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እቶም መሳፍንቲ እስራኤልን እቲ ንጉስን ትሕት በሉ። ይብሉ ድማ፡ እግዚኣብሄር ጻድቕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤልም መሳፍንትና ንጉሡ አፈሩ፥ “እግዚአብሔር ጻድቅ ነው” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤልም መሳፍንትና ንጉሡ። እግዚአብሔር ጻድቅ ነው ብለው ሰውነታቸውን አዋረዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስራኤልም መሳፍንትና ንጉሡ፦ “ጌታ ጻድቅ ነው” ብለው ራሳቸውን አዋረዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤልያ ካለያዋንቱነ ካቲ ሮብኣመ ባረንታ ካዉሺደ፥ “መና ጎዳይ ጽሉዋ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eeliyaa kaaletsiyaawantunne Kaatii Robi'aame barentta kawushshiide, «Med'inaa Goday s'illuwaa» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawo Erobi7aameynne Isra7eele kaaleththizayti banttana kawushshidi, «GODAY xillo» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎ ኤሮቢኣሜይኔ ኢስራኤሌ ካሌዛይቲ ባንታና ካዉሺዲ፥ «ጎዳይ ጺሎ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ ሀላቃትነ ካዎይ ሮብኣም፥ ባንታና ካዉሽድ፥ “ጎዳይ ፅሎ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele halaqatinne kawoy Robi7aami, bantana kawushidi, “Goday xillo” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእስራኤል መሪዎችና ንጉሡ ራሳቸውን በማዋረድ፣ “ እግዚአብሔር ጻድቅ ነው” አሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሥ ሮብዓምና የይሁዳ መሪዎችም ኃጢአት መሥራታቸውን በማመን፥ “እግዚአብሔር የሚያደርገው ነገር ሁሉ ትክክል ነው” በማለት ራሳቸውን አዋረዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ እቶም ኣሕሉቕ እስራኤልን እቲ ንጉስን “እግዚኣብሄር ፃድቕ እዩ” ኢሎም ሰብነቶም ኣዋረዱ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ እቶም ሓላቑ እስራኤልን እቲ ንጉስን ርእሶም ኣትሐቱ እሞ፡ እግዚኣብሄር ጻድቕ እዩ፡ በሉ።