2 Chronicles 13:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ይሁዳ ንድሕሪት ምስ ጠመተ፡ እቲ ውግእ ብቕድሚትን ብድሕሪትን ነበረ፡ ንእግዚኣብሄር ድማ ጸውዑ፡ ካህናት ድማ መለኸት ነፍሑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የይሁዳም ሰዎች ወደ ኋላቸው በተመለከቱ ጊዜ፥ እነሆ፥ ሰልፉ በፊታቸውና በኋላቸው ነበረ፤ ወደ እግዚአብሔርም ጮኹ፤ ካህናቱም መለከቱን ነፉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይሁዳም ወደ ኋላው በተመለከተ ጊዜ፥ እነሆ፥ ሰልፉ በፊቱና በኋላው ነበረ፤ ወደ እግዚአብሔርም ጮኹ፥ ካህናቱም መለከቱን ነፉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይሁዳም ወደ ኋላው በተመለከተ ጊዜ፥ እነሆ፥ ጦርነቱ በፊቱና በኋላው ነበረ፤ ወደ ጌታም ጮኹ፥ ካህናቱም መለከቱን ነፉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ይሁዳ ኦላንቻቱ ጉየ ስም ጼልያ ዎደ፥ ኡንቱንታ ኦላናዉ ዬዳዋንቱ ጉየናነ ስንና ደእያዋ በኤድኖ። መና ጎዳዉ ዋሴድኖ፤ ቄሳቱ ካ ጹሩምባ ፑኔድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yihudaa olanchchatuu guyye simmi s'eelliyaa wode, unttuntta olanaw yeeddawanttu guyyenanne sintsanna de'iyaawaa be'eeddino. Med'inaa Godaw waasseeddino; k'eesatuu kka s'urumbbaa punneeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yuhuda olanchchati guye simmi xeelliza wode istta olanaas yidayti guyeranne sinththara de7izayssa be7idi GODAAKKO waassida; qeesetikka ba zaye punnida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዩሁዳ ኦላንቻቲ ጉዬ ሲሚ ጼሊዛ ዎዴ ኢስታ ኦላናስ ዪዳይቲ ጉዬራኔ ሲንራ ዴኢዛይሳ ቤኢዲ ጎዳኮ ዋሲዳ፤ ቄሴቲካ ባ ዛዬ ፑኒዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ይሁዳ ኦላንቾት ጉየ ስሚድ ፄልያ ዎደ ኤንታ ኦላናዉ ይዳይሳት ጉየራነ ስንራ ደኤይሳ በእዳ ዎደ ጎዳኮ ዋስዶሶና፤ ካህነት ሞይዘ ፑንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yihuda olanchoti guye simmidi xeelliya wode enta olanaw yidaysati guyeranne sinthara de7eysa be7ida wode Godaako waassidosona; kahineti moyze punnidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የይሁዳም ሰዎች ዙሪያቸውን ሲመለከቱ ከፊትና ከኋላ መከበባቸውን አዩ፤ ወደ እግዚአብሔርም ጮኹ፤ ካህናቱም መለከታቸውን ነፉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የይሁዳ ሕዝብም ዙሪያውን ተመልክቶ መከበቡን ባየ ጊዜ እንዲረዳው ወደ እግዚአብሔር ጮኸ፤ ካህናቱም እምቢልታ ነፉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ይሁዳ ግልፅ እንተ በሉ፥ እንሆ እቲ ሰራዊት ብድሕሪትን ብቕድሚትን ነበረ። ሽዑ ናብ እግዚኣብሄር ኣእወዩ፤ እቶም ካህናትውን መለኸት ነፍሑ።
Amharic Tigrinya 2011
ይሁዳ ገጾም ምልስ ምስ ኣበሉ ድማ፡ እንሆ፡ ውግእ ብቕድሚትን ብድሕሪትን ነበሮም። ሽዑ ናብ እግዚኣብሄር ጨደሩ፡ እቶም ካህናትውን መለኸት ነፍሑ።