2 Chronicles 13:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ደቂ እስራኤል በታ ግዜ እቲኣ ተቐመጡ፣ ደቂ ይሁዳ ድማ ኣብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም ስለ እተጸግዑ ልዕል በሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያም ጊዜ የእስራኤል ልጆች ተዋረዱ፤ የይሁዳም ልጆች በአባቶቻቸው አምላክ በእግዚአብሔር ታምነው ነበርና አሸነፉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያም ጊዜ የእስራኤል ልጆች ተዋረዱ፥ የይሁዳም ልጆች በአባቶቻቸው አምላክ በእግዚአብሔር ታምነው ነበርና አሸነፉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያም ጊዜ የእስራኤል ልጆች ተዋረዱ፥ የይሁዳም ልጆች በአባቶቻቸው አምላክ በጌታ ታምነው ነበርና አሸነፉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤልያ አሳይ ሄ ዎደ ጾነቴዳ፤ ይሁዳ አሳይ መና ጎዳን፥ ባረንቱ አዎቱዋ ጾሳን አማነቴዳ ድራዉ፥ ኡንቱንታ ጾኔድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eeliyaa Asay he wode s'oonetteedda; Yihudaa Asay Med'inaa Godan, barenttu aawotuwaa S'oossan ammanetteeda diraw, unttuntta s'ooneeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay he wode kawuyides; Yuhuda asay GODAA bantta aawata Xoossan ammanettida gishshas istta xoonides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌ ኣሳይ ሄ ዎዴ ካዉዪዴስ፤ ዩሁዳ ኣሳይ ጎዳ ባንታ ኣዋታ ጾሳን ኣማኔቲዳ ጊሻስ ኢስታ ጾኒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ አሳይ ሄ ዎደ ፆነትዶሶና፤ ይሁዳ አሳይ ጎዳን ባንታ አዋታ ፆሳን አማነትዳ ግሾ ኤንታ ፆንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay he wode xoonetidosona; Yihuda asay Godan banta aawata Xoossan ammanetida gisho enta xoonidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በጦርነቱም የእስራኤል ሰዎች ተዋረዱ፣ የይሁዳ ሰዎች ግን በአባቶቻቸው አምላክ በእግዚአብሔር ታምነዋልና ድል ነሡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የይሁዳም ሰዎች በቀድሞ አባቶቻቸው አምላክ በእግዚአብሔር ስለ ታመኑ፥ በእስራኤል ላይ ድልን ተቀዳጁ፤ የእስራኤል ልጆች ግን ተዋረዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በዝ ኸምዙይ ህዝቢ እስራኤል ተዋረዱ፤ ህዝቢ ይሁዳ ግና ብእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም ስለ ዝኣመኑ ሰዓሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ከምኡ እቶም ደቂ እስራኤል በቲ ጊዜ እቲ ተዋረዱ፡ እቶም ደቂ ይሁዳ ግና ብእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም ተኣሚኖም እዮም እሞ፡ እናበርትዑ ኸዱ።