2 Chronicles 15:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እምበኣር፡ ዕዮኹም ዓስቢ ኪረክብ እዩ እሞ፡ ኣጆኹም፡ ኣእዳውኩምውን ኣይትደክሙ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እናንተ ግን ለሥራችሁ ዋጋ ይሆንላችኋልና በርቱ፤ እጆቻችሁም አይላሉ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናንተ ግን ለሥራችሁ ብድራት ይሆንላችኋልና በርቱ፥ እጃችሁም አይላላ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እናንተ ግን ለሥራችሁ ሽልማት ይሆንላችኋልና በርቱ፥ እጃችሁም አይላላ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ህንተንቱ ምንተ፤ ላፎፕተ! አያዉ ጎፐ፥ ህንተንቱ ኦዳ ኦሶ ጋቲ ደኤ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin hinttenttu minnite; laafoppite! Ayaw gooppe, hinttenttu ootseedda oosoo gatii de'ee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte gidikko intte ooththida oosos woytoy de7iza gishshas minnite! Laafopite!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ ጊዲኮ ኢንቴ ኦዳ ኦሶስ ዎይቶይ ዴኢዛ ጊሻስ ሚኒቴ! ላፎፒቴ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግዶሽን፥ ህንተ፥ ህንተ ኦሱዋስ ዎይቶይ ደእያ ግሾ ምንተ፤ ጉየ ጎፕተ!” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gidoshin, hinte, hinte oosuwas woytoy de7iya gisho minnite; guye goopite!” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እናንተ ግን የድካማችሁን ዋጋ ስለምታገኙ በርቱ፤ እጃችሁም አይላላ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እናንተ ግን በርቱ፤ አትታክቱ፤ ለምትሠሩት መልካም ሥራም ዋጋ ታገኛላችሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስኻትኩም ግና ዓስቢ ስራሕኹም ክትረኽቡ ኢኹም እሞ፥ ፅንዑ፤ ኢድኩም ኣይላሕልሕ።”
Amharic Tigrinya 2011
ንስኻትኩም ግና እቲ ዕዮኹም ዓስቡ ኺረክብ እዩ እሞ፡ ጽንዑ፡ ኣእዳውኩምውን ዘርጋሕጋሕ ኪብላ ኣይትሕደጉ።