2 Chronicles 16:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ኣሳ በቲ ረኣዪ ተቘጢዑ ኣብ ቤት ማእሰርቲ ኣእተዎ። በዚ ነገር እዚ ተቘጢዑ እዩ እሞ። ኣሳ ድማ ኣብ ሓደ እዋን ንገለ ካብቶም ህዝቢ ጨፍሊቑዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሳም በነቢዩ በአናኒ ላይ ተቈጣ፤ ስለዚህም ነገር ተቈጥቶአልና በግዞት አኖረው፤ በዚያን ጊዜም አሳ ከሕዝቡ አያሌ ሰዎችን አስጨነቀ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሳም በባለ ራእዩ ላይ ተቈጣ፤ ስለዚህም ነገር ተቈጥቶአልና በግዞት አኖረው፤ በዚያን ጊዜም አሳ ከሕዝቡ አያሌ ሰዎችን አስጨነቀ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አሳም በባለ ራእዩ ላይ ተቈጣ፤ ስለዚህም ነገር ተቈጥቶአልና በቊራኛ አስሮ በወህኒ ቤት አኖረው፤ በዚያን ጊዜም አሳ፥ ከሕዝቡ አያሌ ሰዎችን አሠቃየ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሳይ ትምቢትያ ኦድያዋ ቦላ ዳሮ ሀንቀቴዳ፤ ቃሾ ጎለን የጌዳ። ቃይ አሳይ ሄ ዎደ አሳፐ አማሬዳዋ መቶዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Asay timbbitiyaa odiyaawaa bolla daro hank'k'etteedda; k'asho gollen yegeedda. K'ay Asay he wode asaappe amareedawaa metootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gaason Aasi nabeza bolla daro hanqettidi qasho keeththan yeggides. Qasseka Aasi he wode asaappe guuththata keehi un7eththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጋሶን ኣሲ ናቤዛ ቦላ ዳሮ ሃንቄቲዲ ቃሾ ኬን ዬጊዴስ። ቃሴካ ኣሲ ሄ ዎዴ ኣሳፔ ጉታ ኬሂ ኡንኤዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አስ ቆንጨ በእያ ኡራ ቦላ ዳሮ ሀንቀትዳ ግሾ እያ ሳንላታን ቃችድ ቃሾ ኬን የግስ። አስ ሄ ዎደ እስ እስ አሳታ ዳሮ ኡንኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asi qoncethi be7iya ura bolla daro hanqetida gisho iya santhalaatan qachidi qasho keethan yeggis. Asi he wode issi issi asata daro un7ethis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚህ የተነሣም አሳ ባለ ራእዩን ተቈጣው፤ በጣም ስለ ተናደደም እስር ቤት አስገባው። በዚያን ጊዜም አሳ አንዳንድ ሰዎችን ክፉኛ አስጨነቃቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህ አነጋገር አሳን እጅግ ስላስቈጣው ነቢዩን በብረት ሰንሰለት አስሮ ወህኒ አስገባው፤ ከዚህም ጊዜ አንሥቶ፥ ንጉሥ አሳ ከሕዝቡ መካከል አንዳንዶቹን በጭካኔ ማንገላታት ጀመረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣሳ ግና በዝ ነገር እዙይ ኰርዩ ነቲ ረኣዪ ኣብ ቤት ማእሰርቲ ኣእተዎ። በቲ ጊዜ እቱይ ካብቶም ህዝቢ ንብዙሓት ሰባት ክገፍዖም ጀመረ።
Amharic Tigrinya 2011
በዚ ነገር እዚ ግና ኣሳ ተናደደ እሞ ነቲ ረኣዪ ዀረየሉ፡ ናብ ቤት ማእሰርቲ ኸኣ ኣእተዎ። በታ ጊዜ እቲኣ ድማ ኣሳ ንገለ ኻብቶም ህዝቢ ገፍዖም።