2 Chronicles 17:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ሳልሰይቲ ዓመት ንግስነቱ ድማ ናብ ቤንሃይልን ኦብድያን ዘካርያስን ኔታንኤልን ሚክያስን ኣብ ከተማታት ይሁዳ ኪምህሩ ናብ መሳፍንቱ ለኣኸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በነገሠም በሦስተኛው ዓመት በይሁዳ ከተሞች ያስተምሩ ዘንድ መሳፍንቱንና ኀያላኑን ሰዎች አብድያስን፥ ዘካርያስን፥ ናትናኤልን፥ ሚኪያስን ላከ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በነገሠም በሦስተኛው ዓመት በይሁዳ ከተሞች ያስተምሩ ዘንድ መሳፍንቱን፥ ቤንኃይልን፥ አብድያስን፥ ዘካርያስን፥ ናትናኤልን፥ ሚክያስን፥ ሰደደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በነገሠም በሦስተኛው ዓመት በይሁዳ ከተሞች እንዲያስተምሩ መሳፍንቱን፥ ቤንኃይልን፥ አብድያስን፥ ዘካርያስን፥ ናትናኤልን፥ ሚክያስን፥ ላከ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዮሳፌጸ ባረ ካተቴዳ ሄዘን ላይ ይሁዳ ካታማቱዋን ታማርሳናዳን ባረ ኦሳንቻቱዋ በንሀይላ፥ ኦባድያ፥ ዛካራሳ ናታንኤላነ ምካያ ኪቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yoosaafees'e bare kaateteedda heezzentso laytsi Yihudaa katamatuwaan tamaarissanaadan bare oosanchchatuwaa Benihayla, Obaadiyaa, Zakkaraasa Nataani'eelanne Mikaaya kiitteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyoosaafixey ba kawotida heedzdzanththo layththan Yuhuda katamatan tamaarsana mala ba oosanchchata Beeni-Hayle, Abdiyu, Zakaraasa, Natina7eelenne Mikkaya kiittides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዮሳፊጼይ ባ ካዎቲዳ ሄን ላይን ዩሁዳ ካታማታን ታማርሳና ማላ ባ ኦሳንቻታ ቤኒ-ሃይሌ፥ ኣብዲዩ፥ ዛካራሳ፥ ናቲናኤሌኔ ሚካያ ኪቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዮሳፈፅ ካዎትዳ ሄን ላይን ይሁዳ ካታማታን ታማርሳና መላ ባ ሞርናታ በንሃላ፥ አብድዩ፥ ዛካርያሳ፥ ናትናኤላነ ምክያሳ የድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyosaafexi kawotida heedzantho laythan Yihuda katamatan tamaarsana mela ba moorinnata Benihaala, Abdiyu, Zakariyasa, Natina7eelanne Mikiyaasa yeddis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በነገሠ በሦስተኛው ዓመት፣ በይሁዳ ከተሞች ያስተምሩ ዘንድ ሹማምቱን፣ ማለትም ቤን ኀይልን፣ አብድያስን፣ ዘካርያስን፣ ናትናኤልንና ሚካያን ላካቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኢዮሣፍጥ በነገሠ በሦስተኛው ዓመት ቤንሐይል፥ አብድዩ፥ ዘካርያስ፥ ናትናኤልና ሚክያስ ተብለው የሚጠሩትን ባለሟሎቹ የሆኑትን ባለሥልጣኖች በይሁዳ ከተሞች እንዲያስተምሩ ላካቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብታ ሳልሰይቲ ዓመት መንግስቱ ኸዓ ንቤንሓይልን ኣብድያስን ዘካርያስን ናትናኤልን ሚክያስ ንዝበሃሉ ኣብ ከተማታት ይሁዳ ኽምህሩ ሰደዶም።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብታ ሳልሰይቲ ዓመት ግዝኣቱ ኸኣ ንመኳንንቱ፡ ቤት ሓዪልን ዖባድያን ዘካርያስን ንታንኤልን ሚካያን ኣብ ከተማታት ይሁዳ ኺምህሩ ሰደዶም።