2 Chronicles 18:15 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ንጉስ፡ ብስም እግዚኣብሄር ብዘይካ ሓቂ ካልእ ኸም ዘይትነግረኒ ክንደይ ሳዕ ክምዕደካ እየ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነቢዩ ሚክያስም፥ “ውጣ፤ ተከናወን፤ በእጅህም አልፈው ይሰጣሉ” አለ። ንጉሡም፥ “በእግዚአብሔር ስም ከእውነት በቀር እንዳትነግረኝ ስንት ጊዜ አምልሃለሁ?” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም። በእግዚአብሔር ስም ከእውነት በቀር እንዳትነግረኝ ስንት ጊዜ አምልሃለሁ? አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሡም፦ “በጌታ ስም ከእውነት በቀር ምንም ዓይነት ነገር እንዳትነግረኝ ስንት ጊዜ አምልሃለሁ?” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካቲ አ፥ “ኔን መና ጎዳ ሱንን ቱሙዋፐ አትና፥ ሀራባ ታዉ ኦደናዳን ታን ኔና አፑን ገደ ጫቀታናዉ ኮሺ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaatii Aa, «Neeni Med'inaa Godaa suntsan tumuwaappe attina, harabaa taw odennaadan taani neena aappun gede c'aak'k'etanaw koshshii?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin kawozi izas, «Neni GODAA sunththan tumappe attiin hara miish taas yootontta mala tani nena aappunto caaqeththanaas koshshizee?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ካዎዚ ኢዛስ፥ «ኔኒ ጎዳ ሱንን ቱማፔ ኣቲን ሃራ ሚሽ ታስ ዮቶንታ ማላ ታኒ ኔና ኣፑንቶ ጫቄናስ ኮሺዜ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎይ፥ “ጎዳ ሱንን ቱማ ኦዳ፤ ሀራባ ታዉ ኦዶና መላ ታኒ ነና አፑን ቶሆ ጫቅሶ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy, “Godaa sunthan tumaa oda; haraba taw odonna mela taani nena aapun toho caaqiso” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ንጉሡም፣ “ከእውነት በቀር ምንም ነገር በእግዚአብሔር ስም እንዳትነግረኝ ስንት ጊዜ አምልሃለሁ?” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አክዓብም “በእግዚአብሔር ስም ከእውነት በቀር እንዳትነግረኝ ብዬ የማስምልህ ስንት ጊዜ ነው?” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ንጉስ ድማ “ብስም እግዚኣብሄር ክትዛረበኒ እንተለኻ፥ ሓቂ ጥራሕ እምበር ካልእ ከይትዛረበኒ፥ ኣነ ኽንደይ ሻዕ ከምሕለካ እየ?” በሎ።