2 Chronicles 18:20 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሓደ መንፈስ ወጺኡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ደው ኢሉ፡ ክፍትኖ እየ፡ በሎ። እግዚኣብሄር ድማ፡ ብእንታይ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
መንፈስም መጣ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ቆሞ፥ “እኔ አታልለዋለሁ” አለ። እግዚአብሔርም፥ “በምን ታታልለዋለህ?” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
መንፈስም መጣ፥ በእግዚአብሔርም ፊት ቆሞ። እኔ አታልለዋለሁ አለ። እግዚአብሔርም። በምን? አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
መንፈስም መጣ፥ በጌታም ፊት ቆሞ፦ ‘እኔ አታልልዋለሁ’ አለ። ጌታም፦ ‘በምን ዓይነት መንገድ?’ አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ አያናይ ከሲደ መና ጎዳ ስንን ኤቂደ፥ ‘ታን አ ባለና’ ያጌዳ።” መና ጎዳይ፥ “ዋታ ባለን?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, ayyaanay kesiide Med'inaa Godaa sintsan ek'k'iide, ‹Taani Aa baletsana› yaageedda.» Med'inaa Goday, «Waata baletsani?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye issi ayanay kezi GODAA sinththan eqqidi, ‹Tani iza baleththana› gides. GODAA Xoossi, ‹Ne iza wostta baleththanee?› gi oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ኢሲ ኣያናይ ኬዚ ጎዳ ሲንን ኤቂዲ፥ ‹ታኒ ኢዛ ባሌና› ጊዴስ። ጎዳ ጾሲ፥ ‹ኔ ኢዛ ዎስታ ባሌኔ?› ጊ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዉርሰን እስ አያን ከይድ ጎዳ ስንን ኤቅድ፥ “ታኒ እያ ባለና” ያግስ። ጎዳይ፥ “ዋታዳ ባለኔ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Wursethan issi ayyaani keyidi Godaa sinthan eqidi, “Taani iya balethana” yaagis. Goday, “Waatada balethanee?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በመጨረሻም አንድ መንፈስ ወደ ፊት ወጥቶ፣ በእግዚአብሔር ፊት በመቆም፣ ‘እኔ አሳስተዋለሁ’ አለ። “ እግዚአብሔርም ፣ ‘እንዴት አድርገህ?’ ሲል ጠየቀው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በመጨረሻ ግን አንድ መንፈስ ወደ እግዚአብሔር ፊት ቀርቦ ‘እኔ ላሳስተው እችላለሁ’ አለ፤ እግዚአብሔርም ‘እንዴት አድርገህ ልታሳስተው ትችላለህ?’ አለው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ሓደ መንፈስ ወፀ፤ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ደው ኢሉ ድማ ‘ኣነ ኸጋግዮ እየ’ በለ። እግዚኣብሄር ከዓ ‘ከመይ ጌርካ?’ በሎ።