2 Chronicles 18:24 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሚክያስ ድማ፡ እንሆ፡ በታ መዓልቲ እቲኣ ክትሕባእ ናብ ውሽጣዊ ክፍሊ ምስ ኣተኻ ክትሪኦ ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሚክያስም፥ “እነሆ፥ በዚያ ቀን ልትሸሸግ ከእልፍኝ ወደ እልፍኝ ስትሄድ ታያለህ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሚክያስም። እነሆ፥ በዚያ ቀን ልትሸሸግ ወደ እልፍኝህ ስትሄድ ታያለህ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሚክያስም፦ “እነሆ፥ በዚያን ቀን ልትሸሸግ ወደ እልፍኝህ ስትሄድ ይታይሃል” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ምካይ አ፥ “ኔን ቆሰታናዉ ቆልኦ ገልያ ጋላስ ሄዋ ደማና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Mikaayi Aa, «Neeni k'osettanaw k'ol"o geliyaa gallassi hewaa demmana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Mikiyaasi izas, «Neni qotettanaas qol7a geliza gallas ne iza demmana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሚኪያሲ ኢዛስ፥ «ኔኒ ቆቴታናስ ቆልኣ ጌሊዛ ጋላስ ኔ ኢዛ ዴማና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ምክያስ፥ “ሄኮ፥ ነ ቆሰታናዉ ቆልአ ገልያ ዎደ ሄሳ ደማና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Mikiyaasi, “Heko, ne qosetanaw qol7a geliya wode hessa demmana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሚካያም፣ “ለመሸሸግ ወደ እልፍኝህ በምትሄድበት በዚያ ዕለት ታገኘዋለህ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሚክያስም “ወደ ጓዳ ሄደህ በምትሸሸግበት ጊዜ ታገኘዋለህ” ሲል መለሰለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሚክያስ ከዓ “እንሆ፥ በቲ ጊዜ ውግእ ናብ ውሻጠ እትሕብአላ መዓልቲ ሽዑ ኽትፈልጦ ኢኻ” በሎ።