2 Chronicles 18:25 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ንጉስ እስራኤል፡ ንሚክያስ ሒዝካ ናብ ኣሞን ኣመሓዳሪ እታ ኸተማን ናብ ዮኣስ ወዲ ንጉስን ኣምጽኦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤልም ንጉሥ እንዲህ አለ፥ “ሚክያስን ውሰዱ፤ ወደ ከተማዪቱም አለቃ ወደ ኤሜር፥ ወደ ንጉሡም ልጆች አለቃ ወደ ኢዮአስ መልሱት
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤልም ንጉሥ። ሚክያስን ውሰዱ፥ ወደ ከተማይቱም አለቃ ወደ አሞን፥ ወደ ንጉሡም ልጅ ወደ ኢዮአስ መልሳችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስራኤልም ንጉሥ እንዲህ አለ፦ “ሚክያስን ውሰዱ፥ ወደ ከተማይቱም አለቃ ወደ አሞን፥ ወደ ንጉሡም ልጅ ወደ ኢዮአስ መልሱት፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ እስራኤልያ ካቲ ባረ ኦላንቻቱዋፐ እቱዋ አዛዚደ፥ “ምካያ ኦይቃ፤ ካታማ ሞድያ አሞናዉነ ታ ናኣ ዮኣሻዉ አፋደ እማ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, Israa'eeliyaa kaatii bare olanchchatuwaappe ittuwaa azaziidde, «Mikaaya oyk'k'a; katamaa mooddiyaa Amoonawunne ta na'aa Yo'aashaw afaade imma.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Isra7eele kawozi isttas, «Mikiyaasa oykkidi katamaa ayssiza Amoonessinne ta naa Iyo7aasas efi immite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ካዎዚ ኢስታስ፥ «ሚኪያሳ ኦይኪዲ ካታማ ኣይሲዛ ኣሞኔሲኔ ታ ና ኢዮኣሳስ ኤፊ ኢሚቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ ካዎይ ባ ኦላንቾታፐ እሱዋ ፄግድ፥ “ምክያሳ ኦይካ ኤፋዳ ካታማ ሃርያ አሞነስነ ታ ናኣ እዮኣሳስ እማ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele kawoy ba olanchotape issuwa xeegidi, “Mikiyaasa oyka efada katamaa haariya Amoonesinne ta na7aa Iyo7aasas imma.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም የእስራኤል ንጉሥ እንዲህ ሲል አዘዘ፤ “ሚካያን ይዛችሁ ወደ ከተማዪቱ ገዥ ወደ አሞንና ወደ ንጉሡ ልጅ ወደ ኢዮአስ መልሳችሁ ላኩት፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚህን ጊዜ ንጉሥ አክዓብ ከጦር መኰንኖቹ አንዱን “ሚክያስን ያዘው፤ ወደ ከተማይቱ ገዢ ወደ አሞንና ወደ ልዑል ዮአሽ ውሰደው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንጉስ እስራኤል ኣክኣብ ድማ ኸምዙይ በለ፦ “ንሚክያስ ሒዝኩም ናብ ኣሞን ሹም እታ ኸተማን ናብቲ ወዲ ንጉስ ኢዮኣስን ውሰድዎ።