2 Chronicles 18:26 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስ ድማ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ነዚ ሰብኣይ እዚ ኣብ ቤት ማእሰርቲ ኣእትዎ እሞ፡ ብሰላም ክሳዕ ዝምለስ፡ እንጌራ ሕሰምን ማይ ሕሰምን መግቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንዲህም በሉአቸው፦ ንጉሡ እንዲህ ይላል፦ በደኅና እስክመለስ ድረስ ይህን ሰው በግዞት አኑሩት፤ የመከራም እንጀራ መግቡት፤ የመከራም ውኃ አጠጡት።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡ እንዲህ ይላል። በደኅና እስክመለስ ድረስ ይህን ሰው በግዞት አኑሩት፥ የመከራም እንጀራ መግቡት፥ የመከራም ውኃ አጠጡት በሉ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እናንተም እንዲህ በሉ፦ ‘ንጉሡ እንዲህ ይላል፦ በደኅና እስክመለስ ድረስ ይህን ሰው በወህኒ ቤት አኑሩት፥ የመከራም እንጀራ መግቡት፥ የመከራም ውኃ አጠጡት።’ ”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንታ፥ ካቲ ህንተንታ ሀ ብታንያ ቃሾ ጎለን ቃችተ። ታን ሳሮ ስማና ጋካናዉ፥ ጉ ኡክፐነ ሃፐ ሀራባ አያነ አዉ እሞፕተ” ያጌ ያጋ ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttuntta, Kaatii hinttentta Ha bitaniyaa k'asho gollen k'achchite. Taani saro simmana gakkanaw, guutsa ukitsaappenne haatsaappe harabaa ayaanne aw immoppite» yaagee yaaga yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtidi hayssa addeza qasho keeth gelththite; tani saro simmana gakkanaas mela ukeththinne haaththafe attiin hara aykkoka immofte» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲዲ ሃይሳ ኣዴዛ ቃሾ ኬ ጌልቴ፤ ታኒ ሳሮ ሲማና ጋካናስ ሜላ ኡኬኔ ሃፌ ኣቲን ሃራ ኣይኮካ ኢሞፍቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎይ ኤንታኮ፥ ‘ሀ አድያ ቃሾ ኬን የግተ፤ ታ ሳሮ ስማና ጋካናዉ ጉ ኡይፈነ ሃፈ አትሽን፥ ሀራባ አይባካ እያዉ እሞፕተ’ ” ያግድ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy entako, ‘Ha addiya qasho keethan yeggite; ta saro simmana gakanaw guutha uythafenne haathaafe attishin, haraba aybaka iyaw immopite’ ” yaagidi kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነርሱንም፣ ‘ንጉሡ፣ ይህን ሰው እስር ቤት አስገቡት፤ በደኅና እስክመለስም ድረስ ከደረቅ ቂጣና ከውሃ በስተቀር ምንም አትስጡት ብሏል’ በሏቸው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔም ከዘመቻ በደኅና እስክመለስ ድረስ በእስር ቤት አስገብተው ደረቅ እንጀራና ውሃ ብቻ እየሰጡት እንዲቈይ ያደርጉ ዘንድ በእኔ ስም ንገራቸው” ሲል አዘዘው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
‘ኣነ ኽሳዕ ዝምለስ፥ ነዝ ሰብኣይ ኣብ ቤት ማእሰርቲ ኣእትውዎ፤ እንጀራ መከራን ማይ መከራን ከዓ ሃብዎ፤ ይብል ኣሎ ንጉስ’ ኢልኩም ንገርዎም” በለ።