2 Chronicles 2:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንሆ ድማ፡ ነቶም ባሮትካ፡ ነቶም ቈረጽቲ ዕንጨይቲ፡ ዕስራ ሽሕ ቡስኬል እተቘርጸ ስርናይን ዕስራ ሽሕ በርሚል ስገምን ዕስራ ሽሕ በርሚል ወይንን ዕስራ ሽሕ በርሚል ዘይትን ክህቦም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነሆም፥ እንጨቱን ለሚቈርጡ ለአገልጋዮችህ ሃያ ሺህ የቆሮስ መስፈሪያ የተበጠረ ስንዴ፥ ሃያ ሺህም የቆሮስ መስፈሪያ ገብስ፥ ሃያ ሺህም የባዶስ መስፈሪያ የወይን ጠጅ፥ ሃያ ሺህም የባዶስ መስፈሪያ ዘይት በነጻ እሰጣለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነሆም፥ እንጨቱን ለሚቈርጡ ለባሪያዎችህ ሀያ ሺህ የቆሮስ መስፈሪያ የተበጠረ ስንዴ፥ ሀያ ሺህም የቆሮስ መስፈሪያ ገብስ፥ ሀያ ሺህም የባዶስ መስፈሪያ የወይን ጠጅ፥ ሀያ ሺህም የባዶስ መስፈሪያ ዘይት እሰጣለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነሆም፥ እንጨቱን ለሚቈርጡ ለባርያዎችህ ሀያ ሺህ የቆሮስ መስፈሪያ የተበጠረ ስንዴ፥ ሀያ ሺህም የቆሮስ መስፈሪያ ገብስ፥ ሀያ ሺህም የባዶስ መስፈሪያ የወይን ጠጅ፥ ሀያ ሺህም የባዶስ መስፈሪያ ዘይት እሰጣለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ም ቃንጽያ ነ ቆማቶ ታን ላታሙ ሻአ ኮንታለ ዛርጋነ ላታሙ ሻአ ኮንታለ ባንጋ፥ ቃይ ኦይዱ ጼቱ ሻአ ሊትሮ ዎይንያ ኤሳነ ኦይዱ ጼቱ ሻአ ሊትሮ ዎጋራ ዛይትያ እማና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Mitsaa k'ans's'iyaa ne k'oomatoo taani laatamu sha"a konttaale zarggaanne laatamu sha"a konttaale banggaa, k'ay oyddu s'eetu sha"a liitiro woyniyaa eessaanne oyddu s'eetu sha"a liitiro wogaraa zayitiyaa immana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Miththaa qanxxiza ne aylletas tani 20,000 konttaale gisttenne 20,000 konttaale bangga, qasse 400,000 litiro woyne ushshinne 400,000 litiro wogara zayte immana.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሚ ቃንጺዛ ኔ ኣይሌታስ ታኒ 20,000 ኮንታሌ ጊስቴኔ 20,000 ኮንታሌ ባንጋ፥ ቃሴ 400,000 ሊቲሮ ዎይኔ ኡሺኔ 400,000 ሊቲሮ ዎጋራ ዛይቴ ኢማና።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ም ቃንፅያ ነ አይለታ ታኒ ላታሙ ሙኩሉ ኩንታለ ግስተነ ላታሙ ሙኩሉ ኩንታለ ባንጋ፥ ኦይዱ ፄቱ ሙኩሉ ልትሮ ዎይነነ ኦይዱ ፄቱ ሙኩሉ ልትሮ ሻማሆ ዛይተ እማና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Mithi qanxiya ne aylleta taani laatamu mukulu kuntaale gistenne laatamu mukulu kuntaale banga, oyddu xeetu mukulu litiro woynenne oyddu xeetu mukulu litiro shamaho zayte immana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዕንጨቱን ለሚቈርጡ አገልጋዮችህ ሃያ ሺሕ የቆሮስ መስፈሪያ ስንዴ ዱቄት፣ ሃያ ሺሕ የባዶስ መስፈሪያ ወይን ጠጅና ሃያ ሺሕ የባዶስ መስፈሪያ ዘይት እሰጣለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንጨት ለሚቈርጡ ለሠራተኞችህ ስንቅ የሚሆን ሁለት ሚሊዮን ኪሎ ስንዴ፥ ሁለት ሚሊዮን ኪሎ ገብስ፥ አራት መቶ ሺህ ሊትር የወይን ጠጅና አራት መቶ ሺህ ሊትር የወይራ ዘይት እልክልሃለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እንሆ ኸዓ፥ ነቶም ኣእዋም ዝቘርፁ ሓሻኽርካ፥ ክልተ ሚልዮን ኪሎ ግራም ስርናይን ክልተ ሚልዮን ኪሎ ግራም ስገምን፥ ኣርባዕተ ሚእቲ ሽሕ ሊትሮ ወይንን ኣርባዕተ ሚእቲ ሽሕ ሊትሮ ዘይትን ክህብ እየ።”
Amharic Tigrinya 2011
እንሆ ኸኣ፡ ንገላዉኻ፡ እቶም ኣእዋም ዚቘርጹ፡ ዕስራ ሽሕ ቆሮስ ክዩድ ስርናይን ዕስራ ሽሕ ቆሮስ ስገምን ዕስራ ሽሕ ባት ወይንን ዕስራ ሽሕ ባት ዘይትን እህብ።