2 Chronicles 2:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሑራም ንጉስ ጢሮስ ናብ ሰሎሞን ብዝለኣኾ ጽሑፍ ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ እግዚኣብሄር ንህዝቡ ስለ ዘፍቀረ፡ ኣብ ልዕሊኦም ንጉስ ገይሩካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የጢሮስ ንጉሥ ኪራምም፥ “እግዚአብሔር ሕዝቡን ወድዶአልና በላያቸው አነገሠህ” ሲል ለሰሎሞን ጻፈለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የጢሮስ ንጉሥም ኪራም። እግዚአብሔር ሕዝቡን ወድዶአልና በላያቸው አነገሠህ ብሎ ለሰሎሞን መልእክት ላከ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የጢሮስ ንጉሥም ኪራም ለሰሎሞን በላከው ደብዳቤ እንዲህ ብሎ መለስ ሰጠ፦ “ጌታ ሕዝቡን ወድዶአልና በእነርሱ ላይ አነገሠህ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጺሮሳ ካትያ ኪራም ሶሎሞናዉ ዳብዳቢያ ኪቲደ፥ “መና ጎዳይ ባረ አሳ ሲቅያ ድራዉ፥ እ ኔና ኡንቱንቱ ቦላ ካተዬዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'iiroosa Kaatiyaa Kiiraami Solomonaw dabddaabbiyaa kiittiide, «Med'inaa Goday bare asaa siik'iyaa diraw, I neena unttunttu bolla kaateyeedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xiroose Kawo Huraamey Solomoones, «GODAY ba asaa siiqiza gishshas izi nena istta bolla kawoththides» giidi dabdaabbe yeddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጺሮሴ ካዎ ሁራሜይ ሶሎሞኔስ፥ «ጎዳይ ባ ኣሳ ሲቂዛ ጊሻስ ኢዚ ኔና ኢስታ ቦላ ካዎዴስ» ጊዲ ዳብዳቤ ዬዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፅሮሳ ካዎይ ክራም ሶሎሞነኮ ዳብዳበ የድሸ፥ “ጎዳይ ባ አሳ ዶስያ ግሾ፥ እ ነና ኤንታ ቦላ ካዎስ።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xiroosa kawoy Kiraami Solomoneko dabdaabe yeddishe, “Goday ba asaa dosiya gisho, I nena enta bolla kawothis.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የጢሮስ ንጉሥ ኪራምም ለሰሎሞን እንዲህ ሲል በደብዳቤ መለሰለት፤ “ እግዚአብሔር ሕዝቡን ስለሚወድድ አንተን በእነርሱ ላይ አነገሠህ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሥ ኪራምም ለንጉሥ ሰሎሞን በደብዳቤ እንዲህ ሲል መለሰለት፦ “እግዚአብሔር ሕዝቡን ስለሚወድ አንተ በእነርሱ ላይ እንድትነግሥ አደረገ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኪራም ንጉስ ጢሮስ ድማ መልእኽቲ ፅሒፉ፥ ንሰሎሞን ከምዙይ ኢሉ መልሲ ሰደደሉ፦ “እግዚኣብሄር ንህዝቡ ስለ ዝፈተዎ፥ ንኣኻ ኣብ ልዕሊኣቶም ኣንገሰካ።”
Amharic Tigrinya 2011
ሑራም ንጉስ ጢሮስ ድማ ደብዳበ ጽሒፉ፡ ንሰሎሞን ከምዚ ኢሉ ምላሽ ሰደደሉ፡ እግዚኣብሄር ንህዝቡ ስለ ዝፈተዎ፡ ንኣኻ ኣብ ልዕሊኦም ንጉስ ገበረካ።