2 Chronicles 2:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሑራም ብተወሳኺ ከምዚ በለ፦ ንሰማይን ምድርን ዝገበረ፡ ንንጉስ ዳዊት ለባም ወዲ ዝሃቦ፡ ምስትውዓልን ምስትውዓልን ዝተዓደለ፡ ንእግዚኣብሄር ቤት ዝሰርሐ፡ መንግስቱ ድማ ቤት ዝሃንጽ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ይባረኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የጢሮስ ንጉሥ ኪራምም ደግሞ አለ፥ “ለእግዚአብሔር ቤት ለመንግሥቱም ቤት ይሠራ ዘንድ ጥበበኛና ብልሃተኛ፥ አስተዋይም ልጅ ለንጉሡ ለዳዊት የሰጠ፥ ሰማይንና ምድርን የፈጠረ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ቡሩክ ይሁን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኪራምም ደግሞ አለ። ሰማይንና ምድርን የፈጠረ፥ ለእግዚአብሔርም ቤት ለመንግሥቱም ቤት ይሠራ ዘንድ ጥበበኛና ብልሃተኛ አስተዋይም ልጅ ለንጉሡ ለዳዊት የሰጠ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ቡሩክ ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲሁም ኪራም እንዲህ አለ፦ “ሰማይንና ምድርን የፈጠረ፥ ለጌታም ቤተ መቅደስ ለመንግሥቱም ቤተ መንግሥት እንዲሠራ ጥበበኛና ብልሃተኛ አስተዋይም ልጅ ለንጉሡ ለዳዊት የሰጠ የእስራኤል አምላክ ጌታ ቡሩክ ይሁን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኪራም ቃይካ፥ “መና ጎዳዉ ጌሻ ጎልያነ ባረዉ ካትያ ጎልያ ኬጻናዳን አዳ ኤራንቻ፥ አኬካንቻነ ጭንጫ ናኣ ካትያ ዳዊታዉ እሜዳ፥ ሳሉዋ ሳኣ መዳ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ ጋላተቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kiiraami k'aykka, «Med'inaa Godaw Geeshsha Golliyaanne barew kaatiyaa golliyaa kees's'anaadan aad'd'eeda eranchcha, akeekanchchanne c'inc'c'a na'aa Kaatiyaa Daawitaw immeedda, saluwaa sa'aa med'd'eedda Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay galatetto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Huraamey qasseka, «Godaa Xoossa Keeththaanne baas kawoteththa keeth keexxana mala aadho eranchcha, akeekanchchanne wozinama naa kawo Dawites immida salonne sa7aa medhdhida GODAA Isra7eele Xoossay galatetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሁራሜይ ቃሴካ፥ «ጎዳ ጾሳ ኬኔ ባስ ካዎቴ ኬ ኬጻና ማላ ኣ ኤራንቻ፥ ኣኬካንቻኔ ዎዚናማ ና ካዎ ዳዊቴስ ኢሚዳ ሳሎኔ ሳኣ ሜዳ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ጋላቴቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ክራም ጉጅድ፥ “ፆሳ ኬነ ባዉ ጋ ኬፃና መላ ጭንጫ፥ አኬካነ ሂላ ናኣ ካዋ ዳዊታስ እምዳ፥ ሳሎ ሳኣ መዳ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ ጋላተቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kiraami gujidi, “Xoossa keethaanne baw gadho keexana mela cinca, akeekanne hiilla na7aa kawa Dawitas immida, salo sa7aa medhida Goday, Isra7eele Xoossay galatetto.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኪራምም በመቀጠል እንዲህ አለ፤ “ሰማይንና ምድርን የፈጠረ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ይባረክ! ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስን፣ ለራሱም ቤተ መንግሥትን የሚሠራ፣ ብልኅነትንና ማስተዋልን የተሞላ ጥበበኛ ልጅ ለንጉሥ ዳዊት ሰጥቷልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሥ ኪራምም በመቀጠል፦ “ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስንና ለራሱ ቤተ መንግሥትን የሚሠራ በጥበብ፥ በማስተዋልና፥ በብልኀት የተሞላ ልጅን ለንጉሥ ዳዊት የሰጠ፥ ሰማይንና ምድርን የፈጠረ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ይመስገን!” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኪራም ድማ ቐፂሉ ኸምዙይ በለ፦ “ንእግዚኣብሄር ዝኸውን ቤተ መቕደስን ንባዕሉ ዝኸውን ቤተ መንግስትን ዝሰርሕ፥ ኣእምሮን ምስትውዓልን ዘለዎ ብልሂ ወዲ፥ ንንጉስ ዳዊት ዝሃቦ፥ ሰማይን ምድርን ዝፈጠረ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ይመስገን።
Amharic Tigrinya 2011
ሑራም ድማ ቀጺሉ በለ፡ ንእግዚኣብሄር እትኸውን ቤትን ንርእሱ እትኸውን ቤተ መንግስትን ዚሰርሕ፡ ኣእምሮን ምስትውዓልን ዘለዎ ብልሂ ወዲ ንንጉስ ዳዊት ዝሀቦ፡ ሰማይን ምድርን ዝፈጠረ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ይባረኽ።