2 Chronicles 2:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕጂ ድማ ካብ ኣቦይ ሁራም፡ ምስትውዓል ዝተዓደለ ተንኮለኛ ሰብ ሰዲደ ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሁ​ንም ብል​ሃ​ተ​ኛና አስ​ተ​ዋይ ሰው አቢ​ኪ​ራ​ምን ልኬ​ል​ሃ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሁንም ከብልሃተኞችህ ጋር ከጌታዬም ከአባትህ ከዳዊት ብልሃተኞች ጋር ይሆን ዘንድ ኪራምአቢ የሚባል ብልሃተኛና አስተዋይ ሰው ሰድጄልሃለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“አሁንም ኪራም-አቢ የሚባል ብልሃተኛና አስተዋይ ሰው ልኬልሃለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሀእካ ታን ነዉ ሁራማ ጌተትያ ሂላንቻነ አኬካንቻ ብታንያ የዳድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Ha"ikka taani new Huraama geetettiyaa hiillanchchanne akeekanchcha bitaniyaa yeddaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Hekko tani nees hiillanchchanne akeekanchcha gidida Huraam-Abe yeddadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሄኮ ታኒ ኔስ ሂላንቻኔ ኣኬካንቻ ጊዲዳ ሁራም-ኣቤ ዬዳዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ታኒ ክራም-አብ ጌተትያ ሂላንቾነ አኬካ አድያ ነዉ የዳስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Taani Kiraam-Abi geetetiya hiillanchonne akeeka addiya new yeddas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“እጅግ ብልኀተኛ የሆነውን ኪራም አቢን ልኬልሃለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“እነሆ ጥበበኛና በእጅ ሥራ የሠለጠነ ሑራም አቢ ተብሎ የሚጠራ ብልኀተኛ ሰው ልኬልሃለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ሕዚ ድማ ኪራምኣቢ ዝበሃል ብልህን መስተውዓልን ሰብኣይ እሰደልካ ኣለኹ፤
Amharic Tigrinya 2011
ሕጂ ድማ ሑራም ኣቢ ዚበሀል ብልህን ኣስተውዓልን ሰብኣይ እሰደልካ ኣሎኹ፡