2 Chronicles 2:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕጂ ነቲ ጐይታይ ንገላውኡ እተዛረቦ ስርናይን ስገምን ዘይትን ወይንን ይሰደሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሁ​ንም ጌታዬ የተ​ና​ገ​ረ​ውን ስን​ዴ​ው​ንና ገብ​ሱን ዘይ​ቱ​ንና የወ​ይን ጠጁን ወደ አገ​ል​ጋ​ዮቹ ይላክ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሁንም ጌታዬ የተናገረውን ስንዴውንና ገብሱን ዘይቱንና የወይን ጠጁን ወደ ባሪያዎቹ ይስደድ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አሁንም ጌታዬ የተናገረውን ስንዴውንና ገብሱን ዘይቱንና የወይን ጠጁን ወደ ባርያዎቹ ይላክ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሀእካ ኔን ታ ጎዳይ እማና ጌዳ ዛርጋነ ባንጋ፥ ዛይትያነ ዎይንያ ኤሳ ታ ቆማቶ የዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Ha"ikka neeni ta goday immana geedda zarggaanne banggaa, zayitiyaanne woyniyaa eessaa ta k'oomatoo yedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Neni ta goday immana gida gisttezanne banggaa, zaytezanne woyne ushshaa ta aylletas yedda.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኔኒ ታ ጎዳይ ኢማና ጊዳ ጊስቴዛኔ ባንጋ፥ ዛይቴዛኔ ዎይኔ ኡሻ ታ ኣይሌታስ ዬዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህዛ ነ ታ ጎዳይ እማና ግዳ ግስትያነ ባንጋ፥ ዛይትያነ ዎይንያ የዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hiza ne ta goday immana gida gistiyanne banga, zaytiyanne woyniya yedda.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“አሁንም ጌታዬ በሰጠው ተስፋ መሠረት ስንዴውንና ገብሱን፣ የወይራ ዘይቱንና የወይን ጠጁን ለአገልጋዮቹ ይላክ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንግዲህ ልትልክልን በሰጠኸን ቃል መሠረት ስንዴውን፥ ገብሱን፥ የወይን ጠጁንና የወይራ ዘይቱን ላክልን፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“እምበኣር፥ ሕዚ እቲ ዝበልካዮ ስርናይን ስገምን ዘይትን ወይንን ስደደልና።
Amharic Tigrinya 2011
እምበኣርሲ ሕጂ፡ እቲ ጐይታይ ብዛዕባኡ እተዛረቦ ስርናይን ስገምን ዘይትን ወይንን ንባሮቱ ይስደደሎም።