2 Chronicles 2:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ሊባኖስ ድማ ክንዲ ዘድልየኩም ዕንጨይቲ ክንቆርጽ ኢና። ተሰኪምካ ድማ ናብ የሩሳሌም ደይብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኛም ከሊ​ባ​ኖስ የም​ት​ሻ​ውን ያህል እን​ጨት እን​ቈ​ር​ጣ​ለን፤ በታ​ን​ኳም አድ​ር​ገን በባ​ሕር ላይ ወደ አንተ ወደ ኢዮጴ እን​ል​ካ​ለን፤ አን​ተም ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ታስ​ወ​ስ​ደ​ዋ​ለህ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኛም ከሊባኖስ የምትሻውን ያህል እንጨት እንቈርጣለን፥ በታንኳም አድርገን በባሕር ላይ ወደ አንተ ወደ ኢዮጴ እንሰድዳለን፤ አንተም ወደ ኢየሩሳሌም ታስወስደዋለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኛም ከሊባኖስ የምትሻውን ያህል እንጨት እንቈርጣለን፥ በታንኳም አድርገን በባሕር ላይ ወደ አንተ ወደ ኢዮጴ እናመጣለን፤ አንተም ወደ ኢየሩሳሌም ታስወስደዋለህ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔን ሊባኖሳፐ ኮዮ ም ኬሻ ኑን ቃንጺደ ቃሽሲደ፥ አባ ቦላና ቶከቲደ፥ ኔኮ ዮጰ ባናዳን ኦና። ያቶፐ ኔን ያፐ የሩሳላመ ጋካናዉ አፍሳና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neeni Liibaanoosappe koyyo mitsaa keeshshaa nuuni k'ans's'iide k'ashissiide, abbaa bollanna tookettiide, neekko Yoop'p'e baanaadan ootsana. Yaatooppe neeni yaappe Yerusaalame gakkanaw afissana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Neni Libaanooseppe koyida keena mith nuni qanxxi qashissidi abbaa bollara wogolon neekko Yoophphe yeddana. Neni heeppe Yerusalaame gakkanaas efisana dandayaasa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔኒ ሊባኖሴፔ ኮዪዳ ኬና ሚ ኑኒ ቃንጺ ቃሺሲዲ ኣባ ቦላራ ዎጎሎን ኔኮ ዮጴ ዬዳና። ኔኒ ሄፔ ዬሩሳላሜ ጋካናስ ኤፊሳና ዳንዳያሳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኔኒ ልባኖሰፐ ኮይዳ ም ኑ ቃንፅድ ቃችድ፥ አባ ቦላራ ቶከትድ፥ ኔኮ ዮጰ ባናዳ ኦና። ያፐ ኔኒ የሩሳላመ ጋካናዉ ኤፍሳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Neeni Libaanosepe koyida mithi nu qanxidi qachidi, abba bollara tooketidi, neeko Yoophe baanada oothana. Yaape neeni Yerusalaame gakanaw efisana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እኛም የሚያስፈልግህን ግንድ ሁሉ ከሊባኖስ ቈርጠንና አስረን እስከ ኢዮጴ ድረስ ቍልቍል በማንሳፈፍ እንሰድድልሃለን፤ አንተም ወደ ኢየሩሳሌም ታስወስደዋለህ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኛም የምትፈልገውን ግንድ ሁሉ ከሊባኖስ ተራራዎች ቈርጠን አንድ ላይ በማሰር በባሕር ላይ ተንሳፍፎ እስከ ኢዮጴ እንዲደርስ እናደርጋለን፤ ከዚያም ወደ ኢየሩሳሌም ልትወስደው ትችላለህ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሕና ኸዓ ኻብ ሊባኖስ ከም ዝደለኻዮ ኣእዋም ክንቈርፅ ኢና፤ ኣሲርና ብባሕሪ ብጃልባ ኣንሳፊፍናውን ናብ ኢዮጴ ኽነብፅሐልካ ኢና፤ ንስኻ ድማ ናብ ኢየሩሳሌም ተደይቦ።”
Amharic Tigrinya 2011
ንሕና ኸኣ ኣብ ሊባኖስ ከም ዜድልየካ ኣእዋም ክንቈርጽ ኢና፡ ብባሕሪ እናሰፈፍናውን ናብ ያፎ ነብጽሓልካ፡ ንስኻ ድማ ናብ የሩሳሌም ተደይቦ።