2 Chronicles 2:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሰሎሞን ድማ ንዅሎም እቶም ኣብ ምድሪ እስራኤል ዝነበሩ ጓኖት በቶም ኣቦኡ ዳዊት ዝቖጸሮም ቍጽሪ ቈጸሮም። ሚእትን ሓምሳን ሽሕን ሰለስተ ሽሕን ሽዱሽተ ሚእትን ድማ ተረኽቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰሎ​ሞ​ንም አባቱ ዳዊት ከቈ​ጠ​ራ​ቸው ጋር ያል​ተ​ቈ​ጠሩ በእ​ስ​ራ​ኤል ምድር የነ​በ​ሩ​ትን መጻ​ተ​ኞች ሁሉ ሰበ​ሰበ፤ ቍጠ​ራ​ቸ​ውም መቶ ኀምሳ ሦስት ሺህ ስድ​ስት መቶ ሆኖ ተገኘ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰሎሞንም በእስራኤል ምድር የነበሩትን መጻተኞች ሁሉ አባቱ ዳዊት እንደ ቈጠራቸው ቈጠረ፤ መቶ አምሳ ሦስት ሺህ ስድስት መቶ ተገኙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰሎሞንም በእስራኤል ምድር የነበሩትን መጻተኞች ሁሉ አባቱ ዳዊት እንደ ቈጠራቸው ቈጠረ፤ መቶ ኀምሳ ሦስት ሺህ ስድስት መቶ ተገኙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አ አዉ ዳዊተ ካሰ ፓይዴዳዋዳን፥ ሶሎሞነ እስራኤልያ ቢታን ደእያ ካረ ቢታ አሳ ኡባ ፓይዴዳ፤ ኡንቱንቱ 153,600 ግዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aa aawuu Daawite kase paydeeddawaadan, Solomone Israa'eeliyaa biittan de'iyaa kare biittaa asaa ubbaa paydeedda; unttunttu 153,600 gideeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iza aawa Dawiti kase qoodida mala, Solomooney Isra7eele biittan de7iza hara biitta asaa ubbaa qoodides; histtiin istta qooday 153,600 gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዛ ኣዋ ዳዊቲ ካሴ ቆዲዳ ማላ፥ ሶሎሞኔይ ኢስራኤሌ ቢታን ዴኢዛ ሃራ ቢታ ኣሳ ኡባ ቆዲዴስ፤ ሂስቲን ኢስታ ቆዳይ 153,600 ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ አዋይ ዳዊቲ ካሰ ታይብዳይሳዳ፥ ሶሎሞነይ እስራኤለ ቢታን ደእያ ካረ ቢታ አሳ ኡባ ታይብስ። ኤንቲ ፄታነ እሻታማነ ሄ ሙኩሉነ ኡሱፑን ፄታ ግድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya aaway Dawiti kase taybidaysada, Solomoney Isra7eele biittan de7iya kare biitta asaa ubbaa taybis. Enti xeetanne ishatammanne heedzu mukulunne usupun xeeta gididosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰሎሞን አባቱ ዳዊት ካደረገው ቈጠራ በኋላ፣ በእስራኤል ምድር የነበሩትን መጻተኞች ሁሉ ቈጠረ፤ ቍጥራቸውም አንድ መቶ አምሳ ሦስት ሺሕ ስድስት መቶ ሆነ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሥ ሰሎሞን ከዚህ በፊት አባቱ ዳዊት ባደረገው ዐይነት በእስራኤል ምድር የሚኖሩትን የውጪ አገር ሰዎች ቈጠረ፤ በዚህም ዐይነት በግዛቱ ውስጥ አንድ መቶ ኀምሳ ሦስት ሺህ ስድስት መቶ መጻተኞች መኖራቸው ተረጋገጠ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰሎሞን ድማ ኣብ ምድሪ እስራኤል ንዝነበሩ ዅሎም መፃእተኛታት ሰብኡት ቈፀሮም። ኣቦኡ ዳዊት ከዓ ቕድምዙይ ከምኡ ገይሩ ቘፂርዎም ነበረ። ሚእትን ሓምሳን ሰለስተን ሽሕን ሽዱሽተ ሚእትን ድማ ተረኽቡ።
Amharic Tigrinya 2011
ሰሎሞን ድማ ኣብ ምድሪ እስራኤል ዝነበሩ ዂሎም ጓኖት ሰብኡት ቈጸሮም፡ እዚ ድሕሪ እቲ ኣቦኡ ዳዊት ዝቐጸሮም ምቚጻር ኰነ። ሚእትን ሓምሳን ሰለስተን ሽሕን ሹድሽተ ሚእትን ድማ ተረኽቡ።