2 Chronicles 2:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካባታቶም ድማ ስሳ ሽሕ ተሸከምቲ ጾር፡ ሰማንያ ሽሕ ድማ ኣብ ከረን ጸጕሪ ጸጕሪ፡ ሰለስተ ሽሕን ሽዱሽተ ሚእቲን ሓለውቲ ድማ ነቲ ህዝቢ ንኺዓዩ መዘዘ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከእ​ነ​ር​ሱም የሚ​ሸ​ከ​ሙ​ትን ሰባ ሺህ፥ በተ​ራ​ሮ​ቹም ላይ የሚ​ጠ​ር​ቡ​ትን ሰማ​ንያ ሺህ፥ በሕ​ዝ​ቡም ሥራ ላይ የተ​ሾ​ሙ​ትን ሦስት ሺህ ስድ​ስት መቶ አደ​ረገ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእነርሱም የሚሸከሙትን ሰባ ሺህ፥ በተራሮችም ላይ የሚጠርቡትን ሰማንያ ሺህ፥ በሕዝቡም ሥራ ላይ የተሾሙትን ሦስት ሺህ ስድስት መቶ አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከእነርሱም የሚሸከሙትን ሰባ ሺህ፥ በተራሮችም ላይ የሚጠርቡትን ሰማንያ ሺህ፥ የሕዝቡንም ሥራ ለሚቆጣጠር የተሾሙትን ሦስት ሺህ ስድስት መቶ ሰዎችን ሾመ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሶሎሞነ ሄ አሳፐ 70,000 ቶክያዋ ቶሳናዉ፥ 80,000 ገዝያን ሹቻ ቆአናዉ ዶሬዳ፤ ቃይ ኡንቱንታ ዎቻናዉ 3,600 አሳቱዋ ሱንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Solomone he asaappe 70,000 tookkiyaawaa toossanaw, 80,000 gezziyaan shuchchaa k'oo'anaw dooreedda; k'ay unttuntta wochchanaw 3,600 asatuwaa suntseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Solomooney he asaappe 70,000 tooho tookkana as, 80,000 gezzen shuch qoo7ana as doorides; qasse istta oosisanaas 300 asata sunththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሶሎሞኔይ ሄ ኣሳፔ 70,000 ቶሆ ቶካና ኣስ፥ 80,000 ጌዜን ሹች ቆኣና ኣስ ዶሪዴስ፤ ቃሴ ኢስታ ኦሲሳናስ 300 ኣሳታ ሱንዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሶሎሞነይ ሄ አሳፐ ላፑን ታሙ ሙኩሉ አሳ ቶሆስ፥ ሆስፑን ታሙ ሙኩሉ አሳ ገዘ ቢታን ሹቻ ቆአናዉ ዶርስ፤ ኤንታ ዎቻናው ሄ ሙኩሉነ ኡሱፑን ፄቱ አሳ ሹምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Solomoney he asaape laapun tammu mukulu asaa toohos, hospun tammu mukulu asaa gezze biittan shucha qoo7anaw dooris; enta kalanaw heedzu mukulunne usupun xeetu asaa shuumis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከእነዚህም ሰባ ሺውን ተሸካሚዎች፣ ሰማንያ ሺውን በኰረብታው ላይ ድንጋይ ፈላጮች፣ ሦስት ሺሕ ስድስት መቶውን ደግሞ የሥራው ተቈጣጣሪዎች ሆነው ሰዎቹን እንዲያሠሩ መደበ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከእነርሱም መካከል ሰባው ሺህ ዕቃ እንዲያጓጒዙ፥ ሰማኒያው ሺህ በተራራዎች ላይ ድንጋይ እንዲፈልጡ አደረገ፤ ደግሞም ሥራው በትክክል መካሄዱን የሚቈጣጠሩ ሦስት ሺህ ስድስት መቶ ሰዎችን ሾመ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብኣቶም ከዓ ሰብዓ ሽሕ ዝፆሩ፥ ሰማንያ ሽሕ ድማ ኣብ እምባታት ኮይኖም እምኒ ዝወቕሩ፥ ሰለስተ ሽሕን ሽዱሽተ ሚእትን ከዓ ነቲ ህዝቢ ዘስርሕዎ ሓለውቲ መደበ።
Amharic Tigrinya 2011
ካባታቶም ከኣ ሰብዓ ሽሕ ዚጾሩ፡ ሰማንያ ሽሕ ድማ ኣብ ከረን ኰይኖም ዚወቕሩ፡ ሰለስተ ሽሕን ሹድሽተ ሚእትን ነቲ ህዝቢ ዜዕይይዎ ሓለውቲ ኸኣ ገበረ።