2 Chronicles 2:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሰሎሞን ድማ ናብ ሑራም ንጉስ ጢሮስ ከምዚ ክብል ለኣኸ፦ ከምቲ ንኣቦይ ዳዊት ዝገበርካዮን፡ ኣብኡ ዚነብረሉ ቤት ኪሰርሓሉ ድማ ኣእዋም ቄድሮስ ዝለኣኽካሉን፡ ንዓይ እውን ከምኡ ትገብሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰሎ​ሞ​ንም እን​ዲህ ሲል ወደ ጢሮስ ንጉሥ ወደ ኪራም ላከ፥ “ከአ​ባቴ ከዳ​ዊት ጋር እን​ዳ​ደ​ረ​ግህ፥ የሚ​ቀ​መ​ጥ​በ​ት​ንም ቤት ይሠራ ዘንድ የዝ​ግባ እን​ጨት እንደ ላክ​ህ​ለት፥ እን​ዲሁ ለእኔ አድ​ርግ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰሎሞንም እንዲህ ሲል ወደ ጢሮስ ንጉሥ ወደ ኪራም ላከ። ከአባቴ ከዳዊት ጋር እንዳደረግህ፥ የሚቀመጥበትንም ቤት ይሠራ ዘንድ የዝግባ እንጨት እንደ ሰደድህለት፥ እንዲሁ ለእኔ አድርግ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰሎሞንም እንዲህ ሲል ወደ ጢሮስ ንጉሥ ወደ ኪራም ላከ፦ “ከአባቴ ከዳዊት ጋር እንዳደረግህ፥ የሚቀመጥበትንም ቤት ለመሥራት የዝግባ እንጨት እንደ ላክኽለት፥ እንዲሁ ለእኔ አድርግ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ ሶሎሞነ ጺሮሳ ካትያ ኪራማዉ ኪታ ኪቲደ፥ “ታ አዉ ዳዊተ ባረዉ ካትያ ጎልያ ኬጻናዉ ኔን ዝጋ የዴዳዋዳን፥ ታዉካ የዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, Solomone S'iiroosa Kaatiyaa Kiiraamaw kiitaa kiittiide, «Ta aawuu Daawite barew kaatiyaa golliyaa kees's'anaw neeni zigaa yeddeeddawaadan, tawukka yedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Solomooney Xiroose Kawo Huraames kiita yeddides; hessika, «Ta aaway Dawiti baas kawoteththa keeth keexxanaas neni ziga yeddida mala taaska yedda.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ሶሎሞኔይ ጺሮሴ ካዎ ሁራሜስ ኪታ ዬዲዴስ፤ ሄሲካ፥ «ታ ኣዋይ ዳዊቲ ባስ ካዎቴ ኬ ኬጻናስ ኔኒ ዚጋ ዬዲዳ ማላ ታስካ ዬዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሶሎሞነይ ፅሮሳ ካዋ ክራማስ ኪታ ኪትድ፥ “ታ አዋይ ዳዊቲ ባ ጋ ኬፃና መላ ኔኒ ዝጋ የድዳይሳዳ ታዉካ የዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Solomoney Xiroosa Kawa Kiraamas kiita kiittidi, “Ta aaway Dawiti ba gadho keexana mela neeni ziga yeddidaysada tawka yedda.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚህ በኋላ፣ ሰሎሞን ለጢሮስ ንጉሥ ለኪራም የሚከተለውን ይህን መልእክት ላከ፤ “አባቴ ዳዊት የሚኖርበትን ቤተ መንግሥት ሲሠራ እንደ ላክህለት ሁሉ፣ ለእኔም የዝግባ ዕንጨት ላክልኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህም በኋላ ለጢሮስ ንጉሥ ኪራም የሚከተለውን መልእክት ላከ፤ “አባቴ ንጉሥ ዳዊት ቤተ መንግሥቱን በሠራበት ጊዜ የሊባኖስ ዛፍ እንጨት ትልክለት እንደ ነበር ለእኔም ላክልኝ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰሎሞን ናብ ኪራም ንጉስ ጢሮስ ከምዙይ ኢሉ ለኣኸ፦ “ከምቲ ነቦይ ዳዊት፥ ቤት ክሰርሕ እንተሎ፥ ኣእዋም ዝግባ ዝለኣኽካሉ፥ ንኣይውን ከምኡ ግበረለይ።
Amharic Tigrinya 2011
ሰሎሞን ድማ ናብ ሑራም ንጉስ ጢሮስ፡ ልኢኹ በሎ። ከምቲ ነቦይ ዳዊት፡ ንሱ ዚነብረላ ቤት ኪሰርሕስ፡ ኣእዋም ቄድሮስ ብምስዳድካ ዝገበርካሉ፡ ንኣይ ከኣ ከምኡ ግበረለይ።