2 Chronicles 2:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንሆ፡ ንስም እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ንእኡ ኽውፍዮን ኣብ ቅድሚኡ ኽዕጣንን ንቐጻሊ እንጌራን ንዝሓርር መስዋእትን ንግሆን ምሸትን ብሰናብትን ብሰናብ ወርሕን ብሰናብቲ ወርሕን ኣብ ቅድሚኡን ቤት እሃንጽ ኣለኹ ኣብ በዓላት እግዚኣብሄር ኣምላኽና እዩ። እዚ ንእስራኤል ዘለኣለማዊ ስርዓት እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነሆ፥ ለእስራኤል ለዘለዓለም እንደ ታዘዘው በእግዚአብሔር ፊት የጣፋጩን ሽቱ ዕጣን ለማጠን፥ የገጹንም ኅብስት ለማኖር፥ የሚቃጠለውንም መሥዋዕት በጥዋትና በማታ፥ በሰንበታቱም፥ በመባቻዎቹም፥ በአምላካችንም በእግዚአብሔር በዓላት ለማቅረብ እኔ ልጁ ለአምላኬ ለእግዚአብሔር ስም ቤት እሠራለሁ፤ እርሱንም እቀድሳለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነሆ፥ ለእስራኤል ለዘላለም እንደ ታዘዘው በእግዚአብሔር ፊት የጣፋጩን ሽቱ ለማጠን፥ የገጹንም ኅብስት ለማኖር፥ የሚቃጠለውንም መሥዋዕት በጥዋትና በማታ በሰንበታቱም በመባቻዎቹም በአምላካችንም በእግዚአብሔር በዓላት ለማቅረብ ለአምላኬ ለእግዚአብሔር ስም ቤት እሠራና እቀድስ ዘንድ አሰብሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነሆ፥ ለእስራኤል ለዘለዓለም እንደ ታዘዘው በጌታ ፊት መዓዛው ያማረውን ሽቶ ዕጣን ለማጠን፥ የተቀደሰውንም ኅብስት ለማኖር፥ የሚቃጠለውንም መሥዋዕት በጥዋትና በማታ በሰንበታቱም በመባቻዎቹም በአምላካችንም በጌታ በዓላት ለማቅረብ ለአምላኬ ለጌታ ስም ቤት ልሠራለትና ልቀድስለት አሰብሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀእ ታን መና ጎዳ ታ ጾሳ ሱንዉ ጌሻ ጎልያ ኬጻናዉ ሀናይ። ታን ሳዉዋ ቶሽኩ ግያ እጻና ጩዋያናዉ፥ ኡባ ዎደ ጾሳ ስንን ኡክ ዎናዉነ ኡባ ገደ ጉራነ ኦማርሳ፥ ሳምባታ ጋላሳቱዋን፥ አግናይ ጼርያ ዎደቱዋንነ ጾሳ ኑ ጾሳ ባላ ጋላሳቱዋን ጹግያ ያርሹዋ ያርሻናዉ፥ ሄ ጌሻ ጎልያ ዱማያና። እስራኤልያ አሳይ መናዉ ኦናዳን አዛዘቴዳ ኦሶቱ ሀዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ha"i taani Med'inaa Godaa ta S'oossaa suntsaw Geeshsha Golliyaa kees's'anaw hanay. Taani sawuwaa toshikku giyaa is'aanaa c'uwayanaw, ubbaa wode S'oossaa sintsan ukitsaa wotsanawunne ubbaa gede guuranne omarssa, Sambbata gallassatuwaan, aginay s'eeriya wodetuwaaninne S'oossaa nu S'oossaa baalaa gallassatuwaan s'uuggiyaa yarshshuwaa yarshshanaw, he Geeshsha Golliyaa dummayana. Israa'eeliyaa Asay med'inaw ootsanaadan azazetteedda oosotuu hawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ha7i tani ta GODAA sunththaas keeth keexxana giigeteththan days. Tani sawo tongu giza exaane cuwasanaas, ubba wode GODAA sinththan uketh woththanaassinne ubba wode maaladonne omars, Sambatatan, agina xeeron koyro gallassataninne nuni GODAA bonchchiza dumma dumma ba7aale gallassatan xuugettiza yarsho yarshanaas, he Keeththaa dummasana qoppadis; hessi Isra7eele asay mernaas ooththana mala imettida azazo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃኢ ታኒ ታ ጎዳ ሱንስ ኬ ኬጻና ጊጌቴን ዳይስ። ታኒ ሳዎ ቶንጉ ጊዛ ኤጻኔ ጩዋሳናስ፥ ኡባ ዎዴ ጎዳ ሲንን ኡኬ ዎናሲኔ ኡባ ዎዴ ማላዶኔ ኦማርስ፥ ሳምባታታን፥ ኣጊና ጼሮን ኮይሮ ጋላሳታኒኔ ኑኒ ጎዳ ቦንቺዛ ዱማ ዱማ ባኣሌ ጋላሳታን ጹጌቲዛ ያርሾ ያርሻናስ፥ ሄ ኬ ዱማሳና ቆፓዲስ፤ ሄሲ ኢስራኤሌ ኣሳይ ሜርናስ ኦና ማላ ኢሜቲዳ ኣዛዞ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄኮ፥ ሀእ ታ ጎዳ፥ ታ ፆሳ ሱንስ ኬ ኬፃናዉ ሀናይስ። ታ ያን ሳዎ ቶንኩ ግያ እፃነ ጩይሳናዉ፥ ኡባ ዎደ ጎዳ ስንን ኡይ ዎናዉነ ዎንታነ ኦማርስ፥ ሳምባታ ጋላሳን፥ አጌን ፄርያ ዎደነ ጎዳ ኑ ፆሳ ባኣለ ጋላሳታን ፁሳ ያርሾ ያርሻናዉ፥ ፆሳ ኬ ዱማያና። እስራኤለ አሳይ መርናዉ ኦና መላ ኪተትዳ ኦሶት ሀይሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Heko, ha77i ta Godaa, ta Xoossaa sunthaas keethe keexanaw hanayis. Ta yan sawo tonku giya ixaane cuyisanaw, ubba wode Godaa sinthan uythaa wothanawunne wontanne omarsi, Sambaata gallasan, ageeni xeeriya wodenne Godaa nu Xoossaa ba7aale gallasatan xuussa yarsho yarshanaw, Xoossa keethaa dummayana. Isra7eele asay merinaw oothana mela kiitetida oosoti haysata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሽታው ደስ የሚያሰኝ ዕጣን በፊቱ የሚታጠንበትን፣ የተቀደሰ እንጀራ በየጊዜው የሚቀርብበትን፣ በየጧቱና በየማታው፣ በየሰንበቱና በየመባቻው እንዲሁም በተወሰኑት በአምላካችን በእግዚአብሔር በዓላት የሚቃጠል መሥዋዕት የሚቀርብበትን ቤተ መቅደስ ለአምላኬ ለእግዚአብሔር ስም ሠርቼ እቀድስ ዘንድ አስቤአለሁ። ይህም ለእስራኤል የዘላለም ሥርዐት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አሁን እኔ ለአምላኬ ለእግዚአብሔር ስም ቤተ መቅደስን ለመሥራት በመዘጋጀት ላይ ነኝ፤ ይህም ቤተ መቅደስ እኔና ሕዝቤ በእግዚአብሔር ፊት ጣፋጭ ሽታ ያለውን ዕጣን የምናጥንበት የተቀደሰውን ኅብስት ሳናቋርጥ ለእግዚአብሔር የምናቀርብበት፥ በየቀኑ ጠዋትና ማታ፥ እንዲሁም በሰንበቶች፥ በወር መባቻዎችና በሌሎችም በተቀደሱ በዓላት እግዚአብሔር አምላካችንን ለማክበር የሚቃጠለውን መሥዋዕት የምናቀርብበት የተቀደሰ ስፍራ ይሆናል፤ የእስራኤል ሕዝብ ይህን ለዘለዓለም እንዲያደርጉ እግዚአብሔር አዞአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እንሆ፥ ኣነ ንስም እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ቤተ መቕደስ ክሰርሕን ክቕድሳን ሓሲበ ኣለኹ። ኣብኣ ኣነን ህዝቢ እስራኤልን፥ ጥዑም ዝመዓዛኡ ዕጣን ክነቕርብ ኢና። ሕብስቲ ቝርባንውን ኵልሻዕ ኽንሰርዕ ኢና። ንግሆን ምሸትን ብሰናብትን ብሰርቂ ወርሕን ብበዓላት እግዚኣብሄር ኣምላኽናን ከዓ ዝቃፀል መስዋእቲ ኽነቕርብ ኢና፤ እዙይ ከዓ ንእስራኤል ንዘለኣለም ተኣዚዙ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እንሆ፡ ኣነ ንስም እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ዝቕድሰሉ ቤት ክሰርሕ እየ፡ ኣብኣ ኣብ ቅድሚእች ጥዑም ዝጨናኣ ዕጣን ኪዐጥኑ፡ እንጌራ ምርኣይውን ኲሉ ጊዜ ኺሰርዑ፡ ንግሆን ምሸትን በብሰናብትን ሰርቂ ወርሕን ብበዓላት እግዚኣብሄር ኣምላኽናን ከኣ ዚሐርር ምስዋእቲ ኼዕርጉ። እዚ ንእስራኤል ንሓዋሩ ተሓጊጉሎም እዩ።