2 Chronicles 2:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሰማይን ሰማያት ሰማያትን ኪሕዝዎ ስለ ዘይክእሉ ግና፡ መን እዩ ቤት ኪሰርሓሉ ዚኽእል፧ ሽዑ ኣብ ቅድሚ ገጹ ብዘይ ምንዳድ፡ ቤት ክሰርሓሉ፡ ኣነ መን እየ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገር ግን ሰማይና ከሰማያት በላይ ያለ ሰማይ ክብሩን ይሸከም ዘንድ አይችልምና ለእርሱ ቤት ይሠራ ዘንድ ማን ይችላል? በፊቱ ዕጣን ከማጠን በቀር ቤት እሠራለት ዘንድ እኔ ማን ነኝ?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነገር ግን ሰማይና ከሰማያት በላይ ያለ ሰማይ ይይዘው ዘንድ አይችልምና ለእርሱ ቤት ይሠራ ዘንድ ማን ይችላል? በፊቱ ዕጣን ከማጠን በቀር ቤት እሠራለት ዘንድ እኔ ማን ነኝ?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነገር ግን ሰማይና ከሰማያት በላይ ያለ ሰማይ እርሱን ለመያዝ አይችልምና ለእርሱ ቤት መሥራት ማን ይችላል? በፊቱ ዕጣን ከማጠን በቀር ቤት ልሠራለት የምችል እኔ ማን ነኝ?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን አዉ ጌሻ ጎልያ ኬጻናዉ ዳንዳይያዌ ኦኔ? አያዉ ጎፐ፥ ሳሉዋፐ ቃ ሳሉካ አዉ ግዳናዉ ዳንዳየና! ያትና፥ ታን አ ስንን ያርሹዋ ያርሻናፐ አትና፥ ታን አዉ ጌሻ ጎልያ ኬጻናዉ ኦኔ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin aw Geeshsha Golliyaa kees's'anaw danddayiyaawe oonee? Ayaw gooppe, saluwaappe d'ok'k'a saluukka aw gidanaw danddayenna! Yaatina, taani Aa sintsan yarshshuwaa yarshshanaappe attina, taani aw Geeshsha Golliyaa kees's'anaw oonee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin saloynne saloppe bollara diza salota dhoqqateththi iza ekkenna; histtiin izas keeth keexxanaas dandayzay oonee? Iza sinththan exaane cuwasizasoppe attiin izas keeth keexxanaas tani oonee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ሳሎይኔ ሳሎፔ ቦላራ ዲዛ ሳሎታ ቃቴ ኢዛ ኤኬና፤ ሂስቲን ኢዛስ ኬ ኬጻናስ ዳንዳይዛይ ኦኔ? ኢዛ ሲንን ኤጻኔ ጩዋሲዛሶፔ ኣቲን ኢዛስ ኬ ኬጻናስ ታኒ ኦኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን እያዉ ኬ ኬፃናዉ ዳንዳኤይ ኦኔ? ሳሎፐ ቃ ሳሎይ እያዉ ግደና! ያትን፥ ታ እያ ስንን እፃነ ጩይሳናዉነ ታ እያዉ ኬ ኬፃናዉ ኦኔ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin iyaw keethe keexanaw danda7ey oonee? Salope dhoqa saloy iyaw gidenna! Yaatin, ta iya sinthan ixaane cuyisanawnne ta iyaw keethe keexanaw oonee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነገር ግን ሰማይና ከሰማያት በላይ ያለው ሰማይ እንኳ እርሱን ይይዘው ዘንድ አይችልምና ቤተ መቅደስ ሊሠራለት የሚችል ማነው? በፊቱ ዕጣን የሚታጠንበትን እንጂ ቤተ መቅደስ እሠራለት ዘንድ እኔ ማን ነኝ?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንደ እውነቱ ከሆነ ለእግዚአብሔር በቂ የሚሆን ቤተ መቅደስን ለመሥራት የሚችል ማንም የለም፤ የሰማይና የምድር ስፋት እንኳ እግዚአብሔርን ሊይዘው አይችልም፤ ታዲያ ለእግዚአብሔር ዕጣን ለማጠን የሚበቃ ቤት ከመሥራት በቀር ለእርሱ ማደሪያ ሊሆን የሚችል ቤተ መቅደስ ለመሥራት የምሞክር እኔ ማን ነኝ?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንእኡ ሰማያትን ሰማየ ሰማያትን እኳ ኣይኣኽሎን እዩ እሞ፥ ንእኡ ቤት ክሰርሕ መን ይኽእል? ኣነኸ ኣብ ቅድሚኡ ዕጣን ምእንቲ ኽዓጥነላ እንተ ዘይኮይኑስ ቤተ መቕደስ ዝሰርሐሉስ ኣነ መን እየ?
Amharic Tigrinya 2011
ንእኡ ሰማያትን ሰማየ ሰማያትን እኳ ኣይአኽሎን እዩ እሞ፡ ቤት ኪሰርሓሉ ዚኽእል መን ኣሎ፡ ኣነኸ፡ ኣብ ቅድሚኡ ዕጣን ምእንቲ ኽዐጥነላ እንተ ዘይኰይኑስ፡ ቤት ዝሰርሐሉ መን እየ፡