2 Chronicles 2:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕጂ ኣብ ወርቅን ብሩርን ብነሓስን ብሓጺንን ብሐምላይን ቀይሕን ሐምላይን ክሰርሕ ክኢላ፡ ምስቶም ኣብ ይሁዳ ምሳይ ዘለዉ ክኢላታት ድማ ኣብ ምቕባር ክኢላ ስደደለይ። ኣብ የሩሳሌም ድማ፡ ኣቦይ ዳዊት ዘዳለወላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሁ​ንም በወ​ር​ቅና በብር፥ በና​ስና በብ​ረት፥ በሐ​ም​ራ​ዊና በቀይ፥ በሰ​ማ​ያ​ዊም ግምጃ መለ​በጥ የሚ​ች​ልና፥ አባቴ ዳዊት ካዘ​ጋ​ጃ​ቸው በእኔ ዘንድ በይ​ሁ​ዳና በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ካሉት ብል​ሃ​ተ​ኞች ጋር ቅርጽ ማው​ጣት የሚ​ያ​ውቅ ብል​ሃ​ተኛ ሰውን ላክ​ልኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሁንም አባቴ ዳዊት ካዘጋጃቸው በእኔ ዘንድ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ካሉት ብልሃተኞች ጋር የሚሆን፥ ወርቁንና ብሩን፥ ናሱንና ብረቱን፥ ሐምራዊውንና ቀዩን ሰማያዊውንም ግምጃ የሚሠራ፥ ቅርጽንም የሚያውቅ ብልሃተኛ ሰው ላክልኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አሁንም አባቴ ዳዊት ካዘጋጃቸው በእኔ ዘንድ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ካሉት ብልሃተኞች ጋር አብሮ የሚሆን፥ ወርቁንና ብሩን፥ ናሱንና ብረቱን፥ ሐምራዊውንና ቀዩን ሰማያዊውንም ግምጃ የሚሠራ፥ ቅርጽንም የሚያውቅ ብልሃተኛ ሰው ላክልኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሀእካ አሌቂያዋንታ ከስያ ኪታ፥ ዎርቃ፥ ብራ፥ ናሃስያነ ብራታ ሲልሲደ ትግያ ኦሱዋነ ዞኦ ማዩዋ፥ ኦቻ ቴራ ማላትያ ማዩዋነ ሳሉዋ ማላትያ ማዩዋ ጊግስያ ኪታ ኤራተይ ደእያ አሳ ታዉ የዳ። ታ አዉ ዳዊተ ይሁዳንነ የሩሳላመን ደእያ ኩሽያ ሂላ ኤርያዋንታ ዶር ዎዳ፤ እ ኡንቱንቱና እትፐ ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Ha"ikka alleek'k'iyaawantta kessiyaa kiitaa, work'k'aa, biraa, nahaasiyaanne birataa siilisiide tigiyaa oosuwaanne zo'o mayuwaa, ochchaa teeraa malatiyaa mayuwaanne saluwaa malatiyaa mayuwaa giigissiyaa kiitaa eratetsay de'iyaa asaa taw yedda. Ta aawuu Daawite Yihudaaninne Yerusaalamen de'iyaa kushiyaa hiillaa eriyaawantta doori wotseedda; I unttunttunna ittippe ootsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Ha7ikka ta aaway Dawiti giigsida Yuhudaninne Yerusalaamen tanara de7iza hiillanchchatara issife gididi ooththanaas worqqa, bira, Xarqimala, birata, zo7o may7o, ochcha teera misatiza may7onne salo misatiza may7o giigso hiillateth eriza as taas yedda.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሃኢካ ታ ኣዋይ ዳዊቲ ጊግሲዳ ዩሁዳኒኔ ዬሩሳላሜን ታናራ ዴኢዛ ሂላንቻታራ ኢሲፌ ጊዲዲ ኦናስ ዎርቃ፥ ቢራ፥ ጻርቂማላ፥ ቢራታ፥ ዞኦ ማይኦ፥ ኦቻ ቴራ ሚሳቲዛ ማይኦኔ ሳሎ ሚሳቲዛ ማይኦ ጊጊሶ ሂላቴ ኤሪዛ ኣስ ታስ ዬዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ህዛ አሌቆ ኦሶ፥ ዎርቃ፥ ብራ፥ ናሰነ ብራታ ሴርስያ ኦሱዋነ ዞኦ ማኡዋ፥ ኦቻ ቴራ ዳንያ ማኡዋነ ካሎሰ ማኡዋ ጊግስያ ኤራተ ደእያ አሰ ታዉ የዳ። ታ አዋይ ዳዊቲ ይሁዳንነ የሩሳላመን ደእያ ኩሸ ሂላንቾታ ዶር ዎስ፤ እ ኤንታራ እስፈ ኦና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Hiza alleeqo ooso, worqa, bira, naasenne birata seerisiya oosuwanne zo7o ma7uwa, ocha teera daaniya ma7uwanne kaalose ma7uwa giigisiya eratethi de7iya ase taw yedda. Ta aaway Dawiti Yihudaninne Yerusalaamen de7iya kushe hiillanchota doori wothis; I entara issife oothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ስለዚህ አንተ በወርቅና በብር፣ በናስና በብረት፣ በሐምራዊና በደማቅ ቀይ፣ በሰማያዊም ግምጃ ሥራ ዕውቀት ያለውን እንዲሁም አባቴ ዳዊት ካዘጋጃቸው ከእኔ የእጅ ባለሙያዎች ጋር በይሁዳና በኢየሩሳሌም የቅርጻ ቅርጽ ጥበብ ሥራ የሚሠራ ሰው ላክልኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንግዲህ ቅርጽን የማውጣት፥ ወርቅን፥ ብርን፥ ነሐስንና ብረትን የማቅለጥ፥ ሰማያዊ፥ ሐምራዊና ቀይ ልብስ የመሥራት ችሎታ ያለውን ብልኀተኛ ሰው ላክልኝ፤ እርሱም አባቴ ዳዊት ከመረጣቸው በይሁዳና በኢየሩሳሌም ካሉት ብልኀተኞች ሰዎች ጋር ይሠራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕዚ ድማ ብወርቅን ብብሩርን ብነሃስን ብሓፂንን፥ ብሓምራይን ውፁእ ቀይሕን ሰማያውን ዓለባ ኽሰርሕ ጥበብ ዘለዎ፥ ምስቶም ኣቦይ ዳዊት ዘዳለዎም ኣብ ይሁዳን ኣብ ኢየሩሳሌምን ምሳይ ዘለዉ ብልሓተኛታት ሰባት ኮይኑ፥ ኵሉ ዓይነት ቅርፂ ምቕራፅ ዝፈልጥ ሰብ ስደደለይ።
Amharic Tigrinya 2011
ሕጂ ድማ ብወርቅን ብብሩርን በስራዝን ብሓጺንን ብሕብሪ ደምን ጽሩይ ቀይሕን ሰማያውን ኪዐዪ ጥበብ ዘለዎ ምስቶም ኣቦይ ዳዊት ዘዳለዎም ኣብ ይሁዳን ኣብ የሩሳሌምን ምሳይ ዘለዉ ብልሓተኛታት ሰባት ኰይኑ፡ ኲሉ ዓይነት ቅርጺ ምቕራጽ ዚፈልጥ ሰብ ስደደለይ።