2 Chronicles 20:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዮሳፋጥ ድማ ርእሱ ናብ ምድሪ ኣድነነ፣ ብዘሎ ይሁዳን ነበርቲ የሩሳሌምን ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ተደፊኦም ንእግዚኣብሄር ሰገዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኢዮ​ሣ​ፍ​ጥም በም​ድር ላይ ሰገደ፤ ይሁ​ዳም ሁሉ፥ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም የሚ​ኖሩ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ወደቁ፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሰገዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኢዮሣፍጥም በምድር ላይ ተደፋ ይሁዳም ሁሉ በኢየሩሳሌምም የሚኖሩ በእግዚአብሔር ፊት ወደቁ፥ ለእግዚአብሔርም ሰገዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኢዮሣፍጥም በግንባሩ ወደ ምድር ሰገደ ይሁዳም ሁሉ በኢየሩሳሌምም የሚኖሩ በጌታ ፊት በምድር በግንባራቸው ተደፍተው ለጌታ ሰገዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዮሳፌጸ ዴሙዋ ሳኣ ጋደ ጎይኔዳ፤ ሄዋዳንካ፥ ይሁዳ አሳይ ኡባይነ የሩሳላመን ደእያ አሳይ ኡባይ መና ጎዳ ስንን ኩንዲደ፥ እስራኤልያ ጾሳዉ ጎይኔድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yoosaafees'e deemuwaa sa'aa gatsiide goynneedda; hewaaddankka, Yihudaa Asay ubbaynne Yerusaalamen de'iyaa Asay ubbay Med'inaa Godaa sintsan kunddiide, Israa'eeliyaa S'oossaw goynneeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyoosaafixey gaden gufanni goynnides; Yuhuda asaynne Yerusalaame asay ubbay GODAA sinththan gufanni goynnides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዮሳፊጼይ ጋዴን ጉፋኒ ጎይኒዴስ፤ ዩሁዳ ኣሳይኔ ዬሩሳላሜ ኣሳይ ኡባይ ጎዳ ሲንን ጉፋኒ ጎይኒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዮሳፈፅ ሶምኦ ሳአ ጋድ ጎይንስ፤ ይሁዳ አሳ ኡባይ የሩሳላመን ደእያ አሳ ኡባይ ጎዳ ስንን ኩንድድ ጎይንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyosaafexi som7o sa7a gathidi goyinnis; Yihuda asa ubbay Yerusalaamen de7iya asa ubbay Godaa sinthan kundidi goyinnidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኢዮሣፍጥ በግንባሩ ወደ መሬት ተደፋ፤ የይሁዳና የኢየሩሳሌምም ሕዝብ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ወደቁ፤ ሰገዱም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ ንጉሥ ኢዮሣፍጥና ከእርሱ ጋር የነበሩት የይሁዳና የኢየሩሳሌም ነዋሪዎች ሁሉ በግንባራቸው ወደ መሬት ተደፍተው ለእግዚአብሔር ሰገዱ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ኢዮሳፍጥ ብገፁ ናብ ምድሪ ፍግም ኢሉ ሰገደ፤ ኵሎም ህዝቢ ይሁዳን ኣብ ኢየሩሳሌም ዝቕመጡ ዝነበሩንውን ብገፆም ናብ ምድሪ ተደፊኦም ንእግዚኣብሄር ሰገዱ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ዮሳፋጥ ብገጹ ናብ ምድሪ ፍግም በለ፡ ብዘለዉ ይሁዳን ኣብ የሩሳሌም ዚቕመጡ ዝነበሩን ከኣ ንእግዚኣብሄር ኪሰግዱሉ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብገጾም ተደፍኡ።