2 Chronicles 20:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምስ ህዝቢ ምስ ተማኸረ ድማ፡ ኣብ ቅድሚ ሰራዊት ኪወጹ ኸለዉ፡ ክብሪ ቅድስና ዜመስግኑ፡ ንእግዚኣብሄር ኣመስግንዎ፡ ዚብሉ መዘመርቲ ንኽብሪ እግዚኣብሄር መዘዘ። ምሕረቱ ንዘለኣለም ይነብር እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከሕዝቡም ጋር ተማክሮ በሠራዊቱ ፊት የሚሄዱትን፥ “ምሕረቱ ለዘለዓለም ነውና እግዚአብሔርን አመስግኑ” የሚሉትንም፥ በቅድስና የሚያመሰግኑትን፥ ለእግዚአብሔርም የሚዘምሩትን መዘምራን አቆመ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከሕዝቡም ጋር ተማክሮ በሠራዊቱ ፊት የሚሄዱትን። ምሕረቱ ለዘላለም ነውና እግዚአብሔርን አመስግኑ የሚሉትንም፥ ጌጠኛ ልብስም ለብሰው የሚያመሰግኑትን፥ ለእግዚአብሔርም የሚዘምሩትን መዘምራን አቆመ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከሕዝቡም ጋር ተማክሮ በሠራዊቱ ፊት የሚሄዱትን፦ “ጽኑ ፍቅሩ ለዘዓለም ነውና ጌታን አመስግኑ” የሚሉትንም ጌጠኛ ልብስም ለብሰው የሚያመሰግኑትን፥ ለጌታም የሚዘምሩትን መዘምራን አቆመ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዮሳፌጸ አሳና ዞረቴዳዋፐ ጉይያን፥ ማዝሙርያ የጽያዋንታነ መና ጎዳ ጋላትያዋንታ ሱንዳ። ኡንቱንቱ ባኣላ ጋላሳ ማዩዋ ማዪደ፥ ኦላንቻቱ ስንና አደ፥ “መና ጎዳ ጋላትተ! አገና አ ሲቁ መናዋ” ያግ ያጊደ የጻናዳን አዛዜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yoosaafees'e asaana zoretteeddawaappe guyyiyaan, mazimuriyaa yes's'iyaawanttanne Med'inaa Godaa galatiyaawantta suntseedda. Unttunttu ba'aala gallassaa mayuwaa mayyiide, olanchchatuu sintsanna aad'd'iide, «Med'inaa Godaa galatite! Aggena Aa siik'uu med'inaawaa» yaagi yaagiide yes's'anaadan azazeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyoosaafixey asaara zorettidaappe guyen mazamure yexxizaytanne GODAA geeshshateththaa bonchchoza sabbizayti bantta seelo may7o may7idi olanchchata sinththara bishe, «GODAA galatite! iza maaroteththay mernaassa» giidi yexxana mala azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዮሳፊጼይ ኣሳራ ዞሬቲዳፔ ጉዬን ዬ ዬጺዛይታኔ ጎዳ ጌሻቴ ቦንቾዛ ሳቢዛይቲ ባንታ ሴሎ ማይኦ ማይኢዲ ኦላንቻታ ሲንራ ቢሼ፥ «ጎዳ ጋላቲቴ! ኢዛ ማሮቴይ ሜርናሳ» ጊዲ ዬጻና ማላ ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዮሳፈፅ አሳራ ዞረትዳፐ ጉየ፥ “ጎዳ ጋላትተ፥ እያ ሲቆይ መርናሳ” ያግድ የፅሸነ እያ ጌሻ ቦንቹዋ ሳቢሸ ኦላንቾታ ስንራ ብያ አሳታ ሹምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyosaafexi asaara zoretidaape guye, “Godaa galatite, iya siiqoy merinaasa” yaagidi yexishenne iya geeshsha bonchuwa sabbishe olanchota sinthara biya asata shuumis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከሕዝቡም ጋር ከተመካከረ በኋላ ከሰራዊቱ ፊት ቀድመው በመሄድ፣ “ እግዚአብሔርን አመስግኑ፣ ፍቅሩ ለዘላለም ጸንቶ ይኖራልና” እያሉ ለእግዚአብሔር የሚዘምሩና ስለ ቅድስናውም ክብር የሚያወድሱ ሰዎችን መደበ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ከሕዝቡ ጋር ከተመካከረ በኋላ መዘምራኑ በተቀደሱ በዓላት የሚለብሱአቸውን ካባዎች ለብሰው “ፍቅሩ ለዘለዓለም ነውና እግዚአብሔርን አመስግኑ!” እያሉ በመዘመር በሠራዊቱ ፊት ለፊት እንዲያልፉ አዘዘ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኢዮሳፍጥ ምስቶም ህዝቢ ምስ ተማኸረ ኸዓ፥ ንእግዚኣብሄር ዝዝምሩን ቅዱሳት ኣልባስ ለቢሶም ድማ ቐቅድሚ ሰራዊት ክወፁ እንተለዉ፥ “ምሕረቱ ንዘለኣለም እዩ እሞ፥ ንእግዚኣብሄር ኣመስግንዎ” እናበሉ ዝውድስዎ ሰባት ኣቖመ።
Amharic Tigrinya 2011
ምስቶም ህዝቢ ምስ ተማኸረ ኸኣ፡ ንእግዚኣብሄር ዚዝምሩንቅዱሳት ኣልባስ ለቢሶም ድማ ቀቅድሚ ሰራዊት ኪወጹ ኸለዉ፡ ዜመስግንዎን ሰባት ኣቘመ፡ ንሳቶም ከኣ ከምዚ ኺብሉ እዮም፡ ምሕረቱ ንዘለኣለም እዩ እሞ፡ ንእግዚኣብሄር ኣመስግንዎ።