2 Chronicles 20:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ፡ ነፍሲ ወከፍ ሰብ ይሁዳን የሩሳሌምን፡ ዮሳፋጥ ድማ ቅድሚኦም፡ ብሓጐስ ናብ የሩሳሌም ኪምለሱ ተመልሱ። እግዚኣብሄር ብጸላእቶም የሐጕሶም እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የይሁዳ ሰዎች ሁሉ፥ ንጉሣቸውም ኢዮሣፍጥ፥ እግዚአብሔር በጠላቶቻቸው ላይ ደስ አሰኝቶአቸዋልና በደስታ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሰዎች፥ በፊታቸውም ኢዮሣፍጥ፥ እግዚአብሔር በጠላቶቻቸው ላይ ደስ አሰኝቶአቸዋልና በደስታ ወደ ኢየሩሳሌም ይሄዱ ዘንድ ተመለሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሰዎች፥ በፊታቸውም ኢዮሣፍጥ፥ ጌታ በጠላቶቻቸው ላይ ደስ አሰኝቶአቸዋልና በደስታ ወደ ኢየሩሳሌም ተመልሰው ሄዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ ይሁዳ አሳይ ኡባይነ የሩሳላመ አሳይ ኡባይ፥ ዮሳፌጸ ካለና፥ መና ጎዳይ ሞርከቱዋ ቦላ ጾኑዋ እም ናሸችና የሩሳላመ ስሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, Yihudaa Asay ubbaynne Yerusaalame Asay ubbay, Yoosaafees'e kaaletsina, Med'inaa Goday Morkketuwaa Bolla s'oonuwaa immi nashechina Yerusaalame simmeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye GODAY istti ba morkketa bolla ufayettana mala ooththida gishshas Yuhuda asaynne Yerusalaame asay ubbay Iyoosaafixey kaaleththiin ufayettishe Yerusalaame simmida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ኢስቲ ባ ሞርኬታ ቦላ ኡፋዬታና ማላ ኦዳ ጊሻስ ዩሁዳ ኣሳይኔ ዬሩሳላሜ ኣሳይ ኡባይ ኢዮሳፊጼይ ካሌን ኡፋዬቲሼ ዬሩሳላሜ ሲሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ይሁዳ አሳይነ የሩሳላመ አሳ ኡባይ እዮሳፈፅ ካለን፥ ኡፋይሳን የሩሳላመ ስምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Yihuda asaynne Yerusalaame asa ubbay Iyosaafexi kaalethin, ufaysan Yerusalaame simmidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር በጠላቶቻቸው ላይ እንዲደሰቱ ስላደረጋቸው፣ የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሰዎች ሁሉ በኢዮሣፍጥ እየተመሩ፣ በታላቅ ደስታ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚያ በኋላ በኢዮሣፍጥ መሪነት የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሰዎች ሁሉ እግዚአብሔር በጠላቶቻቸው ላይ ድልን ስላጐናጸፋቸው እየተደሰቱ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ፀላእቶም ኣሐጕሱዎም ስለ ዘነበረ፥ ኵሎም ሰራዊት ይሁዳን ኢየሩሳሌምን ንጉስ ኢዮሳፍጥ መሪሕዎም፥ ብሓጐስ ናብ ኢየሩሳሌም ተመለሱ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ እግዚኣብሄር ኣብቶም ጸላእቶም ኣሐጒስዎም ነበረ እሞ፡ ናብ የሩሳሌም ብሓጐስ ኪምለሱስ፡ ኲሎም ሰብ ይሁዳን የሩሳሌምን፡ ዮሳፋጥ ቀቅድሚኦም እናኸደ፡ ተመልሱ።