2 Chronicles 20:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ምስ ጸላእቲ እስራኤል ከም እተዋግአ ምስ ሰምዐ፡ ኣብ ኵለን መንግስታት እተን ሃገራት ፍርሃት ኣምላኽ ኰነ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር የእስራኤልን ጠላቶች እንደ ወጋ በሰሙ ጊዜ በምድር ነገሥታት ሁሉ ላይ የእግዚአብሔር ፍርሀት ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር የእስራኤልን ጠላቶች እንደ ወጋ በሰሙ ጊዜ በምድር መንግሥታት ሁሉ ላይ የእግዚአብሔር ፍርሃት ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ የእስራኤልን ጠላቶች እንደ ወጋ በሰሙ ጊዜ በምድር መንግሥታት ሁሉ ላይ የጌታር ፍርሃት አደረባቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤልያ ሞርከቱዋ መና ጎዳይ አላጋ ቢታን ደእያ ካዉተቱ ኡባይ ስሴዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ጾሳዉ ያዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eeliyaa morkkatuwaa Med'inaa Goday allaga biittan de'iyaa kawutetsatuu ubbay siseedda wode, unttunttu S'oossaw yayyeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Isra7eele morkketa olidayssa biitta bolla de7iza kawoteththati ubbay siyida wode istti Xoossas yayyida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኢስራኤሌ ሞርኬታ ኦሊዳይሳ ቢታ ቦላ ዴኢዛ ካዎቴቲ ኡባይ ሲዪዳ ዎዴ ኢስቲ ጾሳስ ያዪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ ሞርከታ ጎዳይ ኦልዳይሳ ቢታን ደእያ ካዎተት ኡባይ ስእዳ ዎደ ያይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele morketa Goday olidaysa biittan de7iya kawotethati ubbay si7ida wode yayyidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር የእስራኤልን ጠላቶች እንዴት እንደ ተዋጋቸው በሰሙ መንግሥታት ሁሉ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ፍርሀት ወደቀባቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር የእስራኤልን ጠላቶች እንዴት እንደ ተዋጋ የሰሙ መንግሥታት ሁሉ የእግዚአብሔር ፍርሀትና ድንጋጤ ዐደረባቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሎም መንግስታት ሃገራት ከዓ እግዚኣብሄር ንፀላእቲ እስራኤል ከመይ ገይሩ ኸም ዝሰዓሮም ሰምዑ፤ ፍርሓት እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ልዕሊኣቶም ወደቐ።
Amharic Tigrinya 2011
ኲሎም መንግስትታት ሃገራት ድማ ነቶም ጸላእቲ እስራኤል፡ እግዚኣብሄር ከም ዝወግኦም ምስ ሰምዑ፡ ፍርሃት ኣምላኽ ኣብ ልዕሊኦም ኰነ።