2 Chronicles 20:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣምላኹ ኣብ ዙርያኡ ዕረፍቲ ስለ ዝሃቦ፡ መንግስቲ ዮሳፋጥ ጸጥታ ነበረት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የኢዮሣፍጥም መንግሥት ሰላም ሆነች፤ አምላኩም እግዚአብሔር በዙሪያው ካሉ አሳረፈው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የኢዮሣፍጥም መንግሥት ጸጥ አለች፥ አምላኩም በዙሪያው ካሉ አሳረፈው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የኢዮሣፍጥም መንግሥት ጸጠጥታ ሰፈነበት፥ አምላኩም በዙርያው ካሉ አሳረፈው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያቲደ ጾሳይ ዮሳፌጻዉ ኡባ ባጋና ሸምፑዋ እሜዳ ድራዉ፥ አ ካዉተይ ሳሮተ ደሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatiide S'oossay Yoosaafees'aw ubbaa baggana shemppuwaa immeedda diraw, Aa kawutetsay sarotetsaa demmeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossay Iyoosaafixes ubbaa baggara shemppo immida gishshas iza kawoteththay woppa demmides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሳይ ኢዮሳፊጼስ ኡባ ባጋራ ሼምፖ ኢሚዳ ጊሻስ ኢዛ ካዎቴይ ዎፓ ዴሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያትድ ፆሳይ እዮሳፈፃስ ኡባ ባጋራ ሸምፖ እምዳ ግሾ እያ ካዎተይ ሳሮተ ደምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yaatidi Xoossay Iyosaafexas ubba baggara shempo immida gisho iya kawotethay sarotethi demmis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አምላኩ በየአቅጣጫው ዕረፍት ስለ ሰጠው፣ የኢዮሣፍጥ መንግሥት ሰላም አግኝቶ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም ኢዮሣፍጥ አገሪቱን በሰላም አስተዳደረ፤ እግዚአብሔርም በሁሉ አቅጣጫ የሰላም ዋስትና ሰጠው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
መንግስቲ ኢዮሳፍጥ ከዓ ህድኣት ረኸበት፤ እግዚኣብሄር ድማ ብዅሉ ወገን ዕረፍቲ ሃቦ።
Amharic Tigrinya 2011
መንግስቲ ዮሳፋጥ ከኣ ሀድኤት፡ ኣምላኹ ድማ ኣብ ዙርያኡ ዕረፍቲ ሀቦ።