2 Chronicles 21:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዘይካዚ፡ ኣብ ኣኽራን ይሁዳ በሪኽ ቦታታት ገበረ፡ ንነበርቲ የሩሳሌም ከኣ ከም ዝሙት ገበሮም፡ ንይሁዳ ድማ ከምኡ ኺገብር ኣገደዶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ደግሞም በይሁዳ ተራሮች ላይ መስገጃዎችን ሠራ፤ በኢየሩሳሌምም የተቀመጡትን እንዲያመነዝሩ አደረጋቸው፤ የይሁዳንም ሰዎች አሳታቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዳግምም በይሁዳ ተራሮች ላይ መስገጃዎችን ሠራ፥ በኢየሩሳሌምም የተቀመጡትን እንዲያመነዝሩ አደረጋቸው፥ ይሁዳንም አሳተው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዳግምም በይሁዳ ተራሮች ላይ በከፍታ ላይ የሚገኙ የማምለኪያ ሥፍራዎችን ሠራ፥ በኢየሩሳሌምም የተቀመጡትን እንዲያመነዝሩ አደረጋቸው፥ ይሁዳንም አሳተው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዮራመ ቃይ ይሁዳ ገዝያን ጎይንያ ቃ ሳኣ ጊግሴዳ፤ የሩሳላመን ደእያ አሳይ ሻርሙጻናዳን ኦዳ፤ ይሁዳ አሳካ ባለዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yoraame k'ay Yihudaa gezziyaan goynniyaa d'ok'k'a sa'aa giigisseedda; Yerusaalamen de'iyaa Asay sharmus'anaadan ootseedda; Yihudaa asaakka baletseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyoraamey qasse Yuhudan zumbullata bolla goynnizasohota giigsidi Yerusalaamen diza asay laymatana mala ooththides; Yuhuda asaakka baleththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዮራሜይ ቃሴ ዩሁዳን ዙምቡላታ ቦላ ጎይኒዛሶሆታ ጊግሲዲ ዬሩሳላሜን ዲዛ ኣሳይ ላይማታና ማላ ኦዴስ፤ ዩሁዳ ኣሳካ ባሌዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዮራም ይሁዳ ገዘ ቢታን ቃ ጎይኖ በሳታ ጊግስስ፤ የሩሳላመን አሳ ላይማታና መላ ኦስ፤ ይሁዳ አሳካ ባለስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyoraami Yihuda gezze biittan dhoqa goyinno bessata giigisis; Yerusalaamen asaa laymatana mela oothis; Yihuda asaaka balethis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚህም በላይ በይሁዳ ኰረብቶች ላይ መስገጃ ስፍራዎች ሠርቶ የኢየሩሳሌም ሕዝብ በዚያ እንዲያመነዝር አደረገ፤ ይሁዳንም አሳተ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርሱ በይሁዳ ኰረብቶች ላይ ሳይቀር እንኳ የአሕዛብ የማምለኪያ ስፍራዎችን ሠራ፤ የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ወደ ኃጢአት በመምራት እግዚአብሔርን እንዲያሳዝኑ አደረገ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ መሊሱ ኣብ እምባታት ይሁዳ መስገዲታት ሰርሐ። ነቶም ኣብ ኢየሩሳሌም ዝተቐመጡውን ከም ዘመንዝሩ ገበሮም፤ ንይሁዳውን ኣስሓቶ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ድማ ኣብ ኣኽራን ይሁዳ በረኽቲ ሰርሔ፡ ነቶም ኣብ የሩሳሌም እተቐመጡ ኸኣ ኣመንዘሮም፡ ንይሁዳውን ኣስሐቶም።