2 Chronicles 21:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብድሕሪ እዚ ዅሉ ድማ እግዚኣብሄር ብዘይፍወስ ሕማም ኣብ መዓንጣኡ ወቕዖ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከዚህም ሁሉ በኋላ እግዚአብሔር መድኀኒት በማይገኝለት ደዌ አንጀቱን ቀሠፈው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከዚህም ሁሉ በኋላ እግዚአብሔር በማይፈወስ ደዌ አንጀቱን ቀሰፈው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚህም ሁሉ በኋላ ጌታ በማይፈወስ ደዌ አንጀቱን ቀሰፈው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ኡባፐ ጉይያን፥ ፓጻናዉ ዳንዳየና ማራጭያ ሀርግያን ዮራማ መና ጎዳይ ሾጬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He ubbaappe guyyiyaan, pas'anaw danddayenna marac'c'iyaa harggiyaan Yoraama Med'inaa Goday shoc'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa ubbaafe guye paxanaas dandayontta ulo hargen GODAY Iyoraame GODAY shocides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ኡባፌ ጉዬ ፓጻናስ ዳንዳዮንታ ኡሎ ሃርጌን ጎዳይ ኢዮራሜ ሾጪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳይ ፓፃናዉ ዳንዳኦና ማራጨ ሀርገን እዮራማ ሾጭስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Goday paxanaw danda7onna maraace hargen Iyoraama shocis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚህ ሁሉ በኋላ እግዚአብሔር ሊድን በማይችል የአንጀት በሽታ ኢዮሆራምን ቀሠፈው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህም ሁሉ በኋላ እግዚአብሔር ሊድን የማይችል ከባድ የአንጀት ሕመም በንጉሡ ላይ አመጣበት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ድሕሪ ዅሉ እዙይ ድማ፥ እግዚኣብሄር ብዘይፍወስ ሕማም ኣምዑት ወቕዖ።
Amharic Tigrinya 2011
ድሕርዚ ዂሉ ድማ እግዚኣብሄር ኣብ ኣምዑቱ ብዘይፍወስ ሕማም ወቕዖ።
Recommended Reading