2 Chronicles 23:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ኣእዳዎም ኣንቢሮምላ። ናብ ኣፍ ደገ ፈረስ ናብ ቤት ንጉስ ምስ መጸት ድማ ኣብኡ ቀተልዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ገለልም ብለው አሳለፉአት፤ እርስዋም ወደ ፈረሱ በር መግቢያ ወደ ንጉሡ ቤት ሄደች፤ በዚያም ገደሉአት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ገለልም ብለው አሳለፉአት፤ እርስዋም ወደ ፈረሱ በር መግቢያ ወደ ንጉሡ ቤት ሄደች፥ በዚያም ገደሉአት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እጃቸውን በእስዋ ላይ ጭነው ያዝዋት፤ እርሷም ወደ ፈረሱ በር መግቢያ ወደ ንጉሡ ቤት ሄደች፥ በዚያም ገደሉአት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ እዞ ኦይቂደ፥ ካትያ ጎልያ አፌድኖ፤ ፓራ ፐንግያን እዞ ዎድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, unttunttu izo oyk'k'iide, kaatiyaa golliyaa afeedino; Paraa Penggiyaan izo wod'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas istti izo oykkidi kawo keeththa gibben paraa penge geetettizason wodhida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ኢስቲ ኢዞ ኦይኪዲ ካዎ ኬ ጊቤን ፓራ ፔንጌ ጌቴቲዛሶን ዎዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ኤንቲ እዮ ኦይክድ ካዎ ጋ ኤፍድ ፓራ ፐንገን እዮ ዎዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, enti iyo oykidi kawo gadho efidi Para Pengen iyo wodhidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሷም በቤተ መንግሥቱ ግቢ የፈረስ መግቢያ በር ወደ ተባለው ቦታ እንደ ደረሰች ያዟት፤ በዚያም ገደሏት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነርሱም እርስዋን አፈፍ አድርገው በመያዝ ወደ ቤተ መንግሥት ወሰዱአት፤ እዚያም “የፈረስ መግቢያ ቅጽር በር” ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ገደሉአት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ሒዞም ናብ ቤተ መንግስቲ ወሰድዋ፤ ኣብቲ ደገ ኣፍራስ ክትበፅሕ እንተላ ኸዓ ቐተልዋ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣግልስ ኣቢሎም ኣሕለፍዋ እሞ፡ ናብታ ናይ ናብ ቤተ ንጉስ እተእቱ ደገ ኣፍራስ ከደት፡ ኣብኡ ኸኣ ቀተልዋ።