2 Chronicles 23:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዘይካዚ፡ ካህን ዮያዳ፡ ኣብ ቤት ኣምላኽ ዝነበረ ልዕሊ ሚእቲ ኲናትን ዋልታን ዋልታን ንጉስ ዳዊትን ነቶም መሳፍንቲ ኣረከቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ካህኑም ኢዮአዳ በእግዚአብሔር ቤት የነበረውን የንጉሡን የዳዊትን ሰይፍና ጦር፥ አላባሽ አግሬውንም ጋሻ ለመቶ አለቆች ሰጣቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ካህኑም ዮዳሄ በእግዚአብሔር ቤት የነበረውን የንጉሡን የዳዊትን ጋሻና ጦር አላባሽ አግሬውንም ጋሻ ለመቶ አለቆች ሰጣቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ካህኑም ዮዳሄ በጌታ ቤት የነበረውን የንጉሡን የዳዊትን ጋሻና ጦር አላባሽ አግሬውንም ጋሻ ለመቶ አለቆች ሰጣቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ ቄሲ ዮዳሄ ጾሳ ጌሻ ጎልያን ደእያ፥ በን ካትያ ዳዊታ ቶራቱዋ፥ ዎጋ ጎንዳለቱዋነ ቄር ጎንዳለቱዋ ካፓቶ እሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, k'eesii Yoodaahe S'oossaa Geeshsha Golliyaan de'iyaa, beni Kaatiyaa Daawita tooratuwaa, wogga gonddalletuwaanne k'eeri gonddalletuwaa kaappatoo immeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye qeese Yoodahey Xoossa keeththan de7iza, beni kawo Dawite toorata, wogga gondalletanne qeeri gondalleta mato halaqatas immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ቄሴ ዮዳሄይ ጾሳ ኬን ዴኢዛ፥ ቤኒ ካዎ ዳዊቴ ቶራታ፥ ዎጋ ጎንዳሌታኔ ቄሪ ጎንዳሌታ ማቶ ሃላቃታስ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካህነይ ዮዳሄይ ፆሳ ኬን ደእያ፥ ካዋ ዳዊታ ቶራ፥ ግታነ ጉ ጎንዳለታ ቶራ ሞጮናታስ እሚስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kahiney Yoodahey Xoossa keethan de7iya, kawa Dawita toora, gitanne guutha gondalleta toora moconatas immis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም በቤተ መቅደሱ የነበሩትን የንጉሥ ዳዊት ጦሮች፣ ታላላቅና ታናናሽ ጋሻዎች ለመቶ አለቆቹ ሰጣቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዮዳሄም በቤተ መቅደስ ተጠብቀው ይኖሩ የነበሩትን የንጉሥ ዳዊትን ጦሮችና ጋሻዎች ለጦር መኰንኖች ሰጣቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዮዳሄ ድማ እቲ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዝፀንሐ፥ ናይ ንጉስ ዳዊት ዝነበረ ዂናታትን ዋላቱን ነቶም ኣሕሉቕ ሚእቲ ሃቦም።
Amharic Tigrinya 2011
ካህን ዮያዳ ድማ እቲ ኣብ ቤት ኣምላኽ ዝጸንሔ ናይ ንጉስ ዳዊት ዝነበረ ዂናውትን በብዓይነቱ ዋላቱን ነቶም ሓላቑ ሚእቲ ሀቦም።