2 Chronicles 24:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እቶም ዓየይቲ ይዓዩ ነበሩ፣ እቲ ዕዮ ድማ ብኣታቶም ተዛዘመ፣ ንቤት ኣምላኽ ከኣ ኣብ ኵነታታ ኣቐሚጦም ኣበርትዕዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሠራተኞችም ሠሩ፤ ሥራውም ሁሉ በእጃቸው ተፈጸመ፤ የእግዚአብሔርንም ቤት እንደ ቀድሞው ሥራ መለሱ፤ አጽንተውም አቆሙት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሠራተኞችም ሠሩ፥ የፈረሰውም በእጃቸው ተጠገነ፤ የእግዚአብሔርንም ቤት እንደ ቀድሞው ሥራ መለሱ፥ አጽንተውም አቆሙት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሠራተኞችም ሠሩ፥ የፈረሰውም በእጃቸው ተጠገነ፤ የጌታንም ቤት ቀድሞ ወደ ነበረበት ሁኔታ መለሱት፥ አጽንተውም አቆሙት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኦሳንቻቱ ጾሳ ጌሻ ጎሊ ባዬዳዋ ምን ኦደ፥ ባረንቱ ኩሽያን ካሰዋዳን ኦራጽሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Oosanchchatuu S'oossaa Geeshsha Gollii bayeeddawaa min ootsiide, barenttu kushiyan kasewaadan ooras's'iseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Oosanchchati mino gidida gishshas Xoossa Keeththay moorettidayssa minni ooththidi bantta kushen kaseyssa mala ooraxissi keexxida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኦሳንቻቲ ሚኖ ጊዲዳ ጊሻስ ጾሳ ኬይ ሞሬቲዳይሳ ሚኒ ኦዲ ባንታ ኩሼን ካሴይሳ ማላ ኦራጺሲ ኬጺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኦሳንቾት ፆሳ ኬ ምን ኦድ ካሰይሳዳ ኦራዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Oosanchoti Xoossa keethaa minni oothidi kaseysada oorathidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በሥራው ላይ የተሰማሩት ሰዎች ትጉሃን ስለ ነበሩ፣ ሥራው በእጃቸው ተከናወነ፤ የእግዚአብሔርንም ቤተ መቅደስ ቀደም ሲል በነበረው ዐይነት ዐደሱት፤ አጠናከሩትም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሠራተኞቹም በብርቱ ትጋት በመሥራት ቤተ መቅደሱን ቀድሞ በነበረው ሁኔታ በጥሩ አኳኋን አደሱት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ሰራሕቲ ኸዓ ኣበርቲዖም ይሰርሑ ነበሩ። እቲ ዝፈረሰውን ብኢዶም ተሓደሰ። ነታ ቤት እግዚኣብሄር ከምታ ናይ ቀደማ ገይሮም ኣዐርዮም ኣፅንዕዋ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ዓየይቲ ኸኣ ይዐዩ ነበሩ፡ እቲ ዕዮ ድማ ብኢዶም እናወሰኸ ሰልጠነ እሞ፡ ነታ ቤት ኣምላኽ ከምታ ናይ ቀደማ ገይሮም ኣዐርዮም ኣጽንዕዋ።