2 Chronicles 24:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዮኣስ ድማ ብዅሉ ዘመን ካህን ዮያዳ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ገበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኢዮአስም በካህኑ በኢዮአዳ ዘመን ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገርን አደረገ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በካህኑም በዮዳሄ ዘመን ሁሉ ኢዮአስ በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገር አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በካህኑም በዮዳሄ ዘመን ሁሉ ኢዮአስ በጌታ ፊት ቅን ነገር አደረገ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቄሲ ዮዳሄ ደኤዳ ላይ ኡባን ዮኣሽ መና ጎዳ ስንን ሱረባ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'eesii Yoodaahe de'eedda laytsaa ubbaan Yo'aashi Med'inaa Godaa sintsan suurebaa ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qeese Yoodahey de7ida layth ubbaan Iyo7aasi GODAA ufayssiza miish ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቄሴ ዮዳሄይ ዴኢዳ ላይ ኡባን ኢዮኣሲ ጎዳ ኡፋይሲዛ ሚሽ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካህነይ ዮዳሄይ ደእዳ ላይ ኡባን እዮኣስ ጎዳ ስንን ሱረባ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kahiney Yoodahey de7ida laytha ubban Iyo7aasi Godaa sinthan suureba oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ካህኑ ዮዳሄ በሕይወት በነበረበት ዘመን ሁሉ፣ ኢዮአስ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ነገር አደረገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ካህኑ ዮዳሄ በሕይወት በነበረበት ዘመን ሁሉ ኢዮአስ፥ እግዚአብሔርን ደስ የሚያስኝ ነገር ያደርግ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዮዳሄ ብህይወት ኣብ ዝነበረሉ ዘመን፥ ኢዮኣስ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ዝኾነ ዅሉ ገበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ዮኣስ ከኣ ብዂሉ ዘመን እቲ ኻህን ዮያዳ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ዘበለ ገበረ።