2 Chronicles 26:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዑዝያ ድማ ምስ ኣቦታቱ ደቀሰ፣ ምስ ኣቦታቱ ድማ ኣብቲ ናይ ነገስታት መቓብር ቀበርዎ። ንሳቶም ድማ፡ ለምጻም እዩ፡ ኣብ ክንድኡ ድማ ዮታም ወዱ ነገሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዖዝያንም ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ፤ ለምጻም ነው ብለዋልና የነገሥታቱ መቃብር ባልሆነ እርሻ ውስጥ ቀበሩት፤ ልጁም ኢዮአታም በእርሱ ፋንታ ነገሠ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዖዝያንም ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ፥ ለምጻም ነው ብለውም ከአባቶቹ ጋር በነገሥታቱ መቃብር እርሻ ውስጥ ቀበሩት፤ ልጁም ኢዮአታም በእርሱ ፋንታ ነገሠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዖዝያንም ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ፥ እነርሱም፦ “ለምጻም ነው” ብለው ከአባቶቹ ጋር በነገሥታቱ መቃብር እርሻ ውስጥ ቀበሩት፤ ልጁም ኢዮአታም በእርሱ ፋንታ ነገሠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኦዝያነ ሀይቂደ፥ ባረ ማይዛን ጋከቴዳ። ያትና፥ አሳይ አ፥ “ዎልቃማ ባሩዋ ሀርግያን ኦይቀቴዳዋ” ጊደ፥ ካተቱዋ ማካና ማታን አ ሞጌድኖ። እ ሀይቂና፥ አ ሳኣን አ ናአይ ዮኣታመ ካተቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ooziyaane hayk'k'iidde, bare mayzzan gaketeedda. Yaatina, Asay Aa, «wolk'k'aama baruwaa harggiyaan oyk'k'etteeddawaa» giide, kaatetuwaa makkaanaa matan Aa moogeeddino. I hayk'k'ina, Aa sa'aan Aa na'ay Yo'aataame kaateteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ooziyay ba aawataththo hayqqides; asay iza, «Inchchirachcha hargera dees» giidi kawota duufo matan moogides; iza naa Iyo7aatamey izasohon kawotides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኦዚያይ ባ ኣዋታ ሃይቂዴስ፤ ኣሳይ ኢዛ፥ «ኢንቺራቻ ሃርጌራ ዴስ» ጊዲ ካዎታ ዱፎ ማታን ሞጊዴስ፤ ኢዛ ና ኢዮኣታሜይ ኢዛሶሆን ካዎቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኦዝያን ሀይቅድ ባ ማይዛታ ጋክስ። አሳይ እያ፥ “ባሮ ሀርገን ኦይከትዳይሳ” ያግድ፥ ካዎታ ዱፉዋ ማታን ሞግዶሶና። እ ሀይቅን እያ በሳን እያ ናአይ እዮአታም ካዎትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ooziyani hayqidi ba mayzata gakis. Asay iya, “Baro hargen oyketidaysa” yaagidi, kawota duufuwa matan moogidosona. I hayqin iya bessan iya na7ay Iyo7atami kawotis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዖዝያንም እንደ አባቶቹ ሁሉ አንቀላፋ። ሕዝቡም “ለምጽ አለበት” ብለው የነገሥታቱ በሆነው መቃብር አጠገብ ባለው ቦታ ቀበሩት፤ ልጁም ኢዮአታም በእርሱ ፈንታ ነገሠ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዖዝያ ሞተ፤ በነገሥታትም መካነ መቃብር አጠገብ ባለው ስፍራ ቀበሩት፤ በነገሥታት መካነ መቃብር ያልተቀበረው የቆዳ በሽታ ስለ ነበረበት ነው፤ በእርሱም እግር ተተክቶ ልጁ ኢዮአታም ነገሠ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዖዝያን ድማ ምስ ኣቦታቱ ደቀሰ፤ ኣብ ጥቓ መቓብር ነገስታት ኣብ ዘላ ምድሪ ቐበርዎ። ለምፂ ኣለዎ ኢሎም ኣብቲ መቓብር ነገስታት ኣይቀበርዎን። ክንድኡ ኸዓ ወዱ ኢዮኣታም ነገሰ።
Amharic Tigrinya 2011
ዑዝያ ድማ ምስ ኣቦታቱ ደቀሰ፡ ምስ ኣቦታቱውን ቀበርዎ። ንሱ ለምጻም ነበረ፡ ይብሉ ነበሩ እሞ፡ ኣብታ ናይ ነገስታት መቓብር ዘላ ምድሪ ቐበርዎ። ኣብ ክንዳኡ ኸኣ ወዱ ዮታም ነገሰ።