2 Chronicles 28:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣሓዝ ኪነግስ ከሎ ወዲ ዕስራ ዓመት ነበረ፣ ኣብ የሩሳሌም ድማ ዓሰርተው ሽዱሽተ ዓመት ነገሰ። ንሱ ግና ከም ኣቦኡ ዳዊት ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ኣይገበረን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አካዝም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሃያ ዓመት ጐልማሳ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ዐሥራ ስድስት ዓመት ነገሠ፤ እንደ አባቱም እንደ ዳዊት በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገር አላደረገም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አካዝ መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም አሥራ ስድስት ዓመት ነገሠ፤ እንደ አባቱም እንደ ዳዊት በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገር አላደረገም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አካዝ መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሃያ ዓመት ጎልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ዐሥራ ስድስት ዓመት ነገሠ፤ እንደ አባቱም እንደ ዳዊት በጌታ ፊት ቅን ነገር አላደረገም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አካዝ ካተትያ ዎደ፥ ላይይ አዉ ላታማ፤ እ የሩሳላመን ታማነ ኡሱፑን ላይ ካተቴዳ። አካዝ ባረ ማይዛ አዉ ዳዊተ ሱረባ ኦዳዋዳን፥ መና ጎዳ ስንን እ ሱረባ ኦቤና፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Akaazi kaatetiyaa wode, laytsay aw laatama; I Yerusaalamen tammanne usuppun laytsaa kaateteedda. Akaazi bare mayza aawuu Daawite suurebaa ootseeddawaadan, Med'inaa Godaa sintsan I suurebaa ootsibeenna;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Akaazey kawotiza wode izas layththay 20; izi Yerusalaamen 16 layth kawotides; iza aawa Dawiti GODAA sinththan suure miish ooththida mala Akaazey ooththibeenna;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣካዜይ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 20፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን 16 ላይ ካዎቲዴስ፤ ኢዛ ኣዋ ዳዊቲ ጎዳ ሲንን ሱሬ ሚሽ ኦዳ ማላ ኣካዜይ ኦቤና፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አካዝ ካዎትያ ዎደ እያዉ ላይ ላታማ፤ እ የሩሳላመን ታማነ ኡሱፑን ላይ ካዎትስ። አካዝ ባ ማይዛይ ዳዊቲ ሱረባ ኦዳይሳዳ ጎዳ ስንን ሱረባ ኦቤና፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Akaazi kawotiya wode iyaw laythi laatama; I Yerusalaamen tammanne usupun laythi kawotis. Akaazi ba mayzay Dawiti suureba oothidaysada Godaa sinthan suureba oothibeenna;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አካዝ መንገሥ በጀመረ ጊዜ፣ ዕድሜው ሃያ ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም ዐሥራ ስድስት ዓመት ገዛ። እርሱም በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገር እንዳደረገው እንደ አባቱ እንደ ዳዊት አላደረገም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አካዝ ዕድሜው ኻያ ዓመት ሲሆን ነገሠ፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ዐሥራ ስድስት ዓመት ገዛ፤ የቀድሞ አባቱን የንጉሥ ዳዊትን መልካም ምሳሌነትን ባለመከተሉ በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገርን አላደረገም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣካዝ ክነግስ እንተሎ፥ ወዲ ዕስራ ዓመት ጐበዝ ነበረ። ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ዓሰርተ ሽዱሽተ ዓመት ገዝአ። ከም ኣቦኡ ዳዊት ኣይነበረን፤ ስለዙይ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ነገር ኣይገበረን።
Amharic Tigrinya 2011
ኣሃዝ ኪነግስ ከሎ፡ ወዲ ዕስራ ዓመት ነበረ። ኣብ የሩሳሌም ከኣ ዓሰርተው ሹድሽተ ዓመት ገዝኤ። ከም ኣቦኡ ዳዊት ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ኣይገበረን።