2 Chronicles 28:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ሹማምንቲ ደቂ ኤፍሬም ድማ፡ ኣዛርያ ወዲ ዮሃንን፡ በረክያ ወዲ መሺለሞትን ጅሽቅያ ወዲ ሻሉምን ኣማሳ ወዲ ሃድላይን ምስቶም ካብ ውግእ ዝወጹ ተንስኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ደግሞም ከኤፍሬም ልጆች አለቆች የአናን ልጅ ዓዛርያስ፥ የመስለሞት ልጅ በራክያ፥ የሳሎም ልጅ ሕዝቅያስ፥ የአዳሊ ልጅ አማስያ ከሰልፍ የተመለሱትን ተቃወሙአቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ደግሞም ከኤፍሬም ልጆች አለቆች የዮሐናን ልጅ ዓዛርያስ፥ የምሺሌሞትም ልጅ በራክያ፥ የሰሎምም ልጅ ይሒዝቅያ፥ የሐድላይም ልጅ ዓሜሳይ ከሰልፍ በተመለሱት ላይ ተቃወሙአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ደግሞም ከኤፍሬም ልጆች አለቆች የዮሐናን ልጅ ዓዛርያስ፥ የምሺሌሞትም ልጅ በራክያ፥ የሰሎምም ልጅ ይሒዝቅያ፥ የሐድላይም ልጅ ዓሜሳይ ከጦርነት በተመለሱት ላይ ተቃወሙአቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ ኤፍሬማ ዛራቱዋ ካፓቱዋፐ ኦይዳቱ፥ ዮሀናና ናአይ አዛርያስ፥ ማሽለሞታ ናአይ በረኪ፥ ሻሉማ ናአይ ይህዝቀነ ሀድላያ ናአይ አማስ ኦላፐ ስሜዳዋንቱ ቦላ ደንዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, Efireema zaratuwaa kaappatuwaappe oyddatuu, Yohanaana na'ay Azaariyaasi, Mashilemoota na'ay Berekii, Shaaluuma na'ay Yihizk'k'enne Hadilaaya na'ay Amaasi olaappe simmeeddawanttu bolla denddeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Efreeme zareta halaqatappe oyddati, Yihohanaane naa Azaariyaasi, Mashilemite naa Baraakayey, Shaloome naa Hizqiyaasanne Hadilaye naa Amasi olappe simmidayta bolla dendida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ኤፍሬሜ ዛሬታ ሃላቃታፔ ኦይዳቲ፥ ዪሆሃናኔ ና ኣዛሪያሲ፥ ማሺሌሚቴ ና ባራካዬይ፥ ሻሎሜ ና ሂዝቂያሳኔ ሃዲላዬ ና ኣማሲ ኦላፔ ሲሚዳይታ ቦላ ዴንዲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ኤፍሬማ ኮቻ ሀላቃታፐ ዮሃናና ናአይ አዛርያስ፥ ማሽልሞታ ናአይ ባራክ፥ ሳሎማ ናአይ ይዝቃነ ሀድላያ ናአይ አማስ ኦላፐ ስምዳይሳታ ቦላ ደንድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Efreema kochaa halaqatape Yohaanana na7ay Azaariyasi, Mashilmoota na7ay Baraki, Salooma na7ay Yiziqanne Hadilaya na7ay Amaasi olape simmidaysata bolla dendidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ከኤፍሬም መሪዎች ጥቂቶቹ የዮሐናን ልጅ ዓዛርያስ፣ የምሺሌሞት ልጅ በራክያ፣ የሰሎም ልጅ ይሒዝቅያ፣ የሐድላይ ልጅ ዓሜሳይ ከጦርነቱ የተመለሱትን በመቃወም፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንዲሁም የይሆሐናን ልጅ ዐዛርያስ፥ የመሺሌሞት ልጅ ቤሬክያ፥ የሻሉም ልጅ የይሒዝቂያና የሐድላይ ልጅ ዐማሣ የተባሉት አራት የታወቁ የኤፍሬም ግዛት መሪዎች የሠራዊቱን ድርጊት ተቃወሙ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ሓድሓደ ኻብቶም መራሕቲ ደቂ እስራኤል፥ ኣዛርያስ ወዲ ዮሓናን በራክያ ወዲ መሺሌሞትን ይሒዝቅያ ወዲ ሰሎምን ዓሜሳይ ወዲ ሓድላይም ተሲኦም ንተግባር እቲ ሰራዊት ተቓወምዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ገለኻብቶም ሓላቑ ደቂ ኤፍሬም፡ ዓዛርያ ወዲ ዮሓናን በረክያ ወዲ መሺለሞትን ይሒዝቅያ ወዲ ሻሉምን ዓማሳ ወዲ ሓድላይን ኣብቶም ካብ ውግእ ዝመጹ ተንስኡ፡