2 Chronicles 28:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ፍልስጥኤማውያን ንኸተማታት ቆላታትን ደቡብ ይሁዳን ወሪሮም፡ ንቤት-ሸሜሽን ንኣያሎንን ንገዴሮን ሶጎን ምስተን ኣብ ትሕቲኡ ዝነበራ ቦታታት፡ ቲምናን ምስተን ኣብ ትሕቲኡ ዝነበራ ቦታታትን፡ ንጊምዞን ዓድታታን እውን ወሰድወን። ፦ ኣብኡ ድማ ይነብሩ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ደግሞም ፍልስጥኤማውያን በቆላውና በደቡብ በኩል ባሉት በይሁዳ ከተሞች አደጋ ጥለው ነበር፤ ቤትሳሚስንና ኤሎንን፥ ጋቤሮትንም፥ ሠካዕንና መንደሮችዋን፥ ቴምናንና መንደሮችዋንም፥ ጋማዚእንና መንደሮችዋን ወስደው በዚያ ተቀምጠው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ደግሞም ፍልስጥኤማውያን በቈላውና በደቡብ በኩል ባሉት በይሁዳ ከተሞች አደጋ ጥለው ነበር፤ ቤትሳሚስንና ኤሎንን፥ ግዴሮትንም፥ ሦኮንና መንደሮችዋን፥ ተምናንና መንደሮችዋን፥ ጊምዞንና መንደሮችዋን ወስደው በዚያ ተቀምጠው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ደግሞም ፍልስጤማውያን በቈላውና በደቡብ በኩል ባሉት በይሁዳ ከተሞች አደጋ ጥለው ነበር፤ ቤትሳሚስንና ኤሎንን፥ ግዴሮትንም፥ ሦኮንና መንደሮችዋን፥ ተምናንና መንደሮችዋን፥ ጊምዞንና መንደሮችዋን ወስደው በዚያ ተቀምጠው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ፕልስጼማ አሳቱ ቃይ ይሁዳ ባርጉዋነ ኔጌባ ዎራን ደእያ ካታማቱዋ ኦለቲደ ቤት-ሸመሻ፥ አያሎና፥ ጋደሮታ፥ ሶኮ፥ ትምና፥ ጊምዞነ ኡንቱንቱ ዩሹዋን ደእያ ሞቱዋ ማይ ኦይቂደ፥ ያን ደኤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Piliss's'eema asatuu k'ay Yihudaa bargguwaanne Neegeeba woran de'iyaa katamatuwaa olettiide Beeti-Shemesha, Ayaaloona, Gaderoota, Sookko, Timina, Giimizonne unttunttu yuushshuwaan de'iyaa mootsatuwaa mayyi oyk'k'iide, yaan de'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Filisxeeme asati qasse Yuhuda shaara menththoninne Negebe bazzon de7iza katamata worajjidi Beeti-Shemishe, Ayaaloone, Gaderoote, Sooko, Temina, Gimizonne istta yuushon diza mooththata ubbaa oykkidi heen de7ida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ፊሊስጼሜ ኣሳቲ ቃሴ ዩሁዳ ሻራ ሜንኒኔ ኔጌቤ ባዞን ዴኢዛ ካታማታ ዎራጂዲ ቤቲ-ሼሚሼ፥ ኣያሎኔ፥ ጋዴሮቴ፥ ሶኮ፥ ቴሚና፥ ጊሚዞኔ ኢስታ ዩሾን ዲዛ ሞታ ኡባ ኦይኪዲ ሄን ዴኢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፍልስፄመት ዙማ ፃጶንነ ይሁዳ ጋን፥ ነገበ መላ ቢታን ደእያ ካታማታ ኦልድ ቤት-ሳሜሳ፥ ኤሎና፥ ጋደሮታ፥ ሶኮ፥ ትምና፥ ግምዞነ ኤንታ ሄራን ደእያ ጉታታ ኦይክድ ያን ደእዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Filisxeemeti zuma xaphoninne Yihuda gadhan, Negebe mela biittan de7iya katamata olidi Beet-Sameesa, Eloona, Gaderoota, Sooko, Timina, Gimizonne enta heeran de7iya gutata oykidi yan de7idosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ፍልስጥኤማውያን ደግሞ በየኰረብታው ግርጌና በይሁዳ ደቡብ ያሉትን ከተሞች በመውረር ቤትሳሚስን፣ ኤሎንን፣ ግዴሮትን፣ ሦኮን፣ ተምናን፣ ጊምዞንና በአካባቢአቸው የሚገኙትን መንደሮች ሁሉ ያዙ፤ ተቀመጡባቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚሁ ጊዜ ፍልስጥኤማውያን በምዕራባዊ ኰረብቶች ግርጌና በደቡባዊ ይሁዳ የሚገኙትን ታናናሽ ከተሞች ወረሩ፤ ቤትሼሜሽ፥ አያሎን፥ ገዴሮት፥ ሶኮ፥ ቲምናና ጊምዞ ተብለው የሚጠሩትን ከተሞችና በዙሪያቸው የሚገኙትን መንደሮች በድል አድራጊነት ያዙ፤ በዚያም ኖሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ፍልስጥኤማውያን ከዓ ኣብ ከተማታት ቈላ ይሁዳን ኣብ ደቡባን ኣትዮም ንኸተማታት ቤትሳሚስን ኤሎንን ግዴሮትን፥ ከምኡውን ንኸተማታት ሶኮን ተምናን ጊምዞንን መምስ ቁሸታተን ሓዝወን፤ ኣብኣተን ድማ ተቐመጡ።
Amharic Tigrinya 2011
ፍልስጥኤማውያን ከኣ ኣብ ከተማታት ቈላ ይሁዳን ኣብ ደቡባን ኣትዮም ንቤት ሸመሽን ኣያሎንን ገደሮትን ንሶኮ ምስ ከተማታታን ንቲምና ምስ ከተማታታን ንጊምዞውን ምስ ከተማታታን ሐዝወን። ኣባታተን ድማ ተቐመጡ።