2 Chronicles 29:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ህዝቅያስ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ከሎ ነገሰ፣ ኣብ የሩሳሌም ድማ ዕስራን ትሽዓተን ዓመት ነገሰ። ኣዲኡ ድማ ኣቢያ ጓል ዘካርያስ ትበሃል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሕዝቅያስም የሃያ አምስት ዓመት ጐልማሳ በነበረ ጊዜ መንገሥ ጀመረ፤ በኢየሩሳሌምም ሃያ ዘጠኝ ዓመት ነገሠ፤ እናቱም የዘካርያስ ልጅ አብያ ትባል ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሕዝቅያስም የሀያ አምስት ዓመት ጕልማሳ በነበረ ጊዜ መንገሥ ጀመረ፥ በኢየሩሳሌም ሀያ ዘጠኝ ዓመት ነገሠ፤ እናቱም የዘካርያስ ልጅ አቡ ትባል ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሕዝቅያስም የሀያ አምስት ዓመት ጎልማሳ በነበረ ጊዜ መንገሥ ጀመረ፥ በኢየሩሳሌም ሀያ ዘጠኝ ዓመት ነገሠ፤ እናቱም የዘካርያስ ልጅ አቡ ትባል ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህዝቂያሰ ካተትያ ዎደ፥ ላይይ አዉ ላታማነ እቼሻ፤ እ የሩሳላመን ላታማነ ኡዱፑን ላይ ካተቴዳ። አ አት ሱንይ አቢያ፤ አ ዛካራሳ ናቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hizk'k'iyaase kaatetiyaa wode, laytsay aw laatamanne ichchesha; I Yerusaalamen laatamanne udduppun laytsaa kaateteedda. Aa aati suntsay Abiiya; Aa Zakkaraasa naatto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hizqiyaasi kawotiza wode izas layththay 25; izi Yerusalaamen 29 layth kawotides; iza aaya Zakaraasa naa Abiyo geetettawus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂዝቂያሲ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 25፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን 29 ላይ ካዎቲዴስ፤ ኢዛ ኣያ ዛካራሳ ና ኣቢዮ ጌቴታዉስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህዝቅያስ ካዎትያ ዎደ እያዉ ላይ ላታማነ እቻሻ፤ እ የሩሳላመን ላታማነ ኡዱፉን ላይ ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ አቡ፤ እያ ዛካርያሳ ናአ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hizqiyaasi kawotiya wode iyaw laythi laatamanne ichasha; I Yerusalaamen laatamanne uddufun laythi kawotis. Iya aaye sunthay Abu; iya Zakariyasa na7a.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሕዝቅያስ በነገሠ ጊዜ፣ ዕድሜው ሃያ አምስት ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም ሃያ ዘጠኝ ዓመት ገዛ። እናቱም አቡ የተባለች፤ የዘካርያስ ልጅ ነበረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሕዝቅያስ ዕድሜው ኻያ አምስት ዓመት ሲሆነው ነገሠ፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ኻያ ዘጠኝ ዓመት ገዛ፤ እናቱ አቢያ ተብላ የምትጠራ የዘካርያስ ልጅ ነበረች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕዝቅያስ ክነግስ እንተሎ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ። ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ዕስራን ትሽዓተን ዓመት ገዝአ። እኖኡ ኣቡ እትበሃል ጓል ዘካርያስ ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011
ህዝቅያስ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ከሎ ነገሰ። ኣብ የሩሳሌም ድማ ዕስራን ትሽዓተን ዓመት ገዝኤ፡ ስም ኣዲኡ ኸኣ ኣቢያ እዩ፡ ንሳ ጓል ዘካርያስ እያ።