2 Chronicles 29:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ልክዕ ከምቲ ኣቦኡ ዳዊት ዝገበሮ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ገበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አባቱም ዳዊት እንዳደረገ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገርን አደረገ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አባቱም ዳዊት እንዳደረገ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገር አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አባቱም ዳዊት እንዳደረገ ሁሉ በጌታ ፊት ቅን ነገር አደረገ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አ ማይዛ አዉ ዳዊተ ኦዳዋዳን፥ ህዝቂያስካ መና ጎዳ ስንን ሱረባ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aa mayza aawuu Daawite ootseeddawaadan, Hizk'k'iyaasikka Med'inaa Godaa sintsan suurebaa ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iza aawa Dawiti GODAA sinththan lo7o ooththida mala izikka lo7o ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዛ ኣዋ ዳዊቲ ጎዳ ሲንን ሎኦ ኦዳ ማላ ኢዚካ ሎኦ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ ማይዛይ ዳዊቲ ኦዳይሳዳ ህዝቅያስ ጎዳ ስንን ሱረባ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya mayzay Dawiti oothidaysada Hizqiyaasi Godaa sinthan suureba oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አባቱ ዳዊት እንዳደረገው ሁሉ፣ እርሱም በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገር አደረገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሕዝቅያስ የቀድሞ አባቱን የንጉሥ ዳዊትን መልካም ምሳሌነት በመከተል እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ነገር አደረገ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣሰር ኣቦኡ ዳዊት ስዒቡ ኸዓ፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር፥ ኵሉ ቅኑዕ ዝኾነ ገበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ከምቲ ኣቦኡ ዳዊት ዝገበሮ ዂሉ፡ ንሱ ኸኣ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ገበረ።