2 Chronicles 29:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ዚሓርር መስዋእቲ ምስ ስብሒ መስዋእቲ ምስጋንን እቲ ዚሓርር መስዋእቲ መስተ መስዋእትን እውን ብብዝሒ ነበረ። በዚ ድማ ኣገልግሎት ቤት እግዚኣብሄር ተኣዘዘ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሚቃጠለውም መሥዋዕት ከደኅንነቱ መሥዋዕት ስብና ለሚቃጠለውም መሥዋዕት ከሚቀርበው የመጠጥ ቍርባን ጋር ብዙ ነበረ። እንዲሁም የእግዚአብሔር ቤት አገልግሎት ተዘጋጀ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሚቃጠለውም መሥዋዕት የደኅንነቱም መሥዋዕት ስብ፥ ከሚቃጠለውም መሥዋዕት ሁሉ ጋር የሚቀርበው የመጠጥ ቍርባን፥ ብዙ ነበረ። እንዲሁም የእግዚአብሔር ቤት አገልግሎት ተዘጋጀ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እጅግ ብዙ ከነበረው የሚቃጠል መሥዋዕት ጋር የአንድነቱ መሥዋዕት ስብ ነበረ፤ ለሚቃጠለውም መሥዋዕት የሚቀርበው የመጠጥ ቁርባን በዚያ ነበረ። እንዲህ ባለ መንገድ የጌታ ቤት አገልግሎት ተዘጋጀ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጹግያ ያርሹዋ፥ እትፐተ ያርሹዋ ሀንዳነ ጹግያ ያርሹዋና እትፐ ያርሸትያ ኡሻ ያርሹዋ ኡባ ኡንቱንቱ ያርሺኖ። ሄዋዳን ሀኒደ፥ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ኪታይ ላኤንዋ ዶሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'uuggiyaa yarshshuwaa, ittippetetsaa yarshshuwaa handdaanne s'uuggiyaa yarshshuwaanna ittippe yarshshettiyaa ushshaa yarshshuwaa ubbaa unttunttu yarshshiino. Hewaadan haniide, Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa kiitay laa'entsuwaa doommeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xuugettiza yarsho, issifeteththa yarsho handanne xuugettiza yarshora issife yarshettiza ushsha yarshoti keehi daro. Hessaththo hanidi Xoossa Keeththaa oosoy nam7anththo zaari doommides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጹጌቲዛ ያርሾ፥ ኢሲፌቴ ያርሾ ሃንዳኔ ጹጌቲዛ ያርሾራ ኢሲፌ ያርሼቲዛ ኡሻ ያርሾቲ ኬሂ ዳሮ። ሄሳ ሃኒዲ ጾሳ ኬ ኦሶይ ናምኣን ዛሪ ዶሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፁሳ ያርሾራ ሺቅያ እስፈተ ያርሹዋ፥ ሞዋነ ኡሻ ያርሹዋ ጉጅያ ዎደ ፁሳ ያርሾይ ዳሮ። ሄሳዳ ሀንድ ፆሳ ኬ ኦሶይ ዛሪድ ዶምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xuussa yarshora shiiqiya issifetetha yarshuwa, modhuwanne ushsha yarshuwa gujiya wode xuussa yarshoy daro. Hessada hanidi Xoossa keethaa oosoy zaaridi doomis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከሚቃጠለው መሥዋዕት ጋር የሚቀርበውን የኅብረት መሥዋዕት ስብና የመጠጡን ቍርባን ጨምሮ የሚቃጠለው መሥዋዕት እጅግ ብዙ ነበር። በዚህ ሁኔታም የእግዚአብሔር ቤት አገልግሎት እንደ ገና ተደራጀ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ብዙ ከሆነው የሚቃጠል መሥዋዕት ለደኅንነት መሥዋዕት የሚቀርበው ስብ ከሚቃጠል መሥዋዕት ጋር የሚቀርበው የመጠጥ ቊርባን ነበር። በዚህ ሁኔታ በቤተ መቅደሱ ውስጥ የሚደረገው የአምልኮ ሥነ ሥርዓት እንደገና ተጀመረ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ምስቲ ስብሒ መስዋእቲ ምስጋናን ምስቲ ንዝቃፀል መስዋእቲ ተብሂሉ ዝተቐረበ መስዋእቲ መስተን ድማ እቲ ዝቃፀል መስዋእቲ ብዙሕ ነበረ። ስለዙይ እቲ ኣገልግሎት ቤት እግዚኣብሄር ከምዙይ ኢሉ ተዳለወ።
Amharic Tigrinya 2011
ምስቲ ስብሒ መስዋእቲ ምስጋናን ምስቲ ንዚሐርር መስዋእቲ ኢሉ እተቐረበ መስዋእቲ መስተን ድማ እቲ ዚሐርር መስዋእቲ ብዙሕ ነበረ። እቲ ኣገልግሎት ቤት እግዚኣብሄር ከምዚ አሉ ተሰርዔ።