2 Chronicles 3:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣኽናፍ ኪሩቤል ድማ ዕስራ እመት ንውሓት ነበራ፣ ሓንቲ ክንፊ እቲ ሓደ ኪሩቤል ድማ ሓሙሽተ እመት ነበራ፣ ናብ መንደቕ እታ ቤት ድማ ትኸይድ ነበረት። እቲ ኻልኣይ ክንፊ ድማ ክሳዕ ክንፊ እቲ ኻልእ ኪሩቤል ሓሙሽተ እመት ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የኪ​ሩ​ቤ​ልም ክን​ፎች ሃያ ክንድ ሙሉ ተዘ​ር​ግ​ተው ነበር፤ የአ​ንዱ የኪ​ሩብ ክንፍ ርዝ​መት አም​ስት ክንድ ነበረ፤ የቤ​ቱ​ንም ግንብ ይነካ ነበር፤ የሁ​ለ​ተ​ኛ​ውም ክንፍ ርዝ​መት አም​ስት ክንድ ነበረ፤ የሁ​ለ​ተ​ኛ​ው​ንም ኪሩብ ክንፍ ይነካ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የኪሩቤልም ክንፎች ሀያ ክንድ ሙሉ ተዘርግተው ነበር፤ የአንዱ ኪሩብ ክንፍ አምስት ክንድ ነበረ፥ የቤቱንም ግንብ ይነካ ነበረ፤ ሁለተኛው ክንፍ አምስት ክንድ ነበረ፥ የሁለተኛውንም ኪሩብ ክንፍ ይነካ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የኪሩቤልም ክንፎች ሀያ ክንድ ሙሉ ተዘርግተው ነበር፤ የአንዱ ኪሩብ ክንፍ አምስት ክንድ ነበረ፥ የቤቱንም ግንብ ይነካ ነበረ፤ ሁለተኛው ክንፍ አምስት ክንድ ነበረ፥ የሁለተኛውንም ኪሩብ ክንፍ ይነካ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ክሩበቱዋ ቀፊ ምጨቴዳ፥ ላታሙ ዋ፤ ኮይሮ ክሩብያዉ ኮይሮ ቀፊ እቼሹ ዋ ግዲደ፥ ጌሻ ጎልያ ጎዳ ቦቼ፤ ላኤን ቀፊካ እቼሹ ዋ ግዲደ፥ ሀራ ክሩብያ ቀፍያ ቦቼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He kiruubetuwaa k'efii mic'etteedda, laatamu wad'aa; koyro kiruubiyaw koyro k'efii ichcheshu wad'aa gidiide, Geeshsha Golliyaa godaa bochchee; laa'entso k'efiikka ichcheshu wad'aa gidiide, hara kiruubiyaa k'efiyaa bochchee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He kirubeta qefey micettidi 20 wadha, koyro kirubezas koyro qefey ichchashu wadha gididi Xoossa Keeththaas godaa bochchees; nam7anththo qefezikka ichchashu wadha gididi hankko kirubeza qefe bochchees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ኪሩቤታ ቄፌይ ሚጬቲዲ 20 ዋ፥ ኮይሮ ኪሩቤዛስ ኮይሮ ቄፌይ ኢቻሹ ዋ ጊዲዲ ጾሳ ኬስ ጎዳ ቦቼስ፤ ናምኣን ቄፌዚካ ኢቻሹ ዋ ጊዲዲ ሃንኮ ኪሩቤዛ ቄፌ ቦቼስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ክሩበታ ቀፈይ ምጨትድ፥ ላታሙ ዋ፤ ኮይሮ ክሩብያ ኮይሮ ቀፈይ እቻሹ ዋ ግድድ፥ ፆሳ ኬ ጎዳ ቦቼስ፤ ናምአን ቀፈይ እቻሹ ዋ ግድድ፥ ሀራ ክሩብያ ቀፍያ ቦቼስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He kiruubeta qefey micetidi, laatamu wadha; koyro kiruubiya koyro qefey ichashu wadha gididi, Xoossa keetha godaa bochees; nam7antho qefey ichashu wadha gididi, hara kiruubiya qefiya bochees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዳር እስከ ዳር ገጥሞ የተዘረጋው የኪሩቤል ክንፍ በጠቅላላው ሃያ ክንድ ነበር፤ የመጀመሪያው ኪሩብ አንዱ ክንፍ አምስት ክንድ ሆኖ የቤተ መቅደሱን ግድግዳ ሲነካ፣ ሌላው አምስት ክንድ የሆነው ክንፉ ደግሞ የሁለተኛውን ኪሩብ ክንፍ ይነካ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኪሩቤል በቅድስተ ቅዱሳን መግቢያ ትይዩ ጐን ለጐን ቆመው ነበር፤ እያንዳንዱ ኪሩብም ሁለት ክንፎች ነበሩት፤ የእያንዳንዱም ክንፍ ርዝመት ሁለት ሜትር ከኻያ ሳንቲ ሜትር ነበር፤ ሁለቱ ክንፎች በየአቅጣጫው የተዘረጉ ሆነው በክፍሉ መኻል ላይ እርስ በርሳቸው ይነካካሉ፤ ሌሎቹ ሁለቱ ክንፎቻቸው ደግሞ እያንዳንዱ በየአቅጣጫው ያለውን ግድግዳ የሚነካ ሲሆን፥ የእነዚህ የተዘረጉ ክንፎች ጠቅላላ ወርድ ዘጠኝ ሜትር ያኽል ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ምንዋሕ ሓደ ኽንፊ ናይ ሓደ ኪሩቤል ክልተ ሜትርን ዕስራ ሰንቲ ሜትርን ነበረ። ንኽንፊ ናይቲ ኻልኣይ ኪሩቤል ከዓ ይነክእ ነበረ። ሓደ ኽንፊ ናይቲ ኻልኣይ ኪሩቤል ድማ ኽልተ ሜትርን ዕስራ ሰንቲ ሜትርን ነበረ። ስለዙይ ናይ ክልቲኦም ኪሩቤል ኣኽናፍ ምንዋሑ ትሽዓተ ሜትር ነበረ። ካብ መንደቕ ናብ መንደቕ ከዓ ይበፅሕ ነበረ። በእጋሮም ደው ኢሎም ነበሩ፤ ገፆምውን ናብ ቤት ኣቢሉ ይርኢ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ምንዋሕ ኣኽናፍ እቶም ኪሩቤል ከኣ ዕስራ እመት ነበረ። እታ ሓንቲ ኽንፊ ናይቲ ሓደ ሓሙሽተ እመት ነበረት። ንመንደቕ እታ ቤት ትትንኪ ነበረት፡ እታ ኻልአይቲ ኽንፊውን ሓሙሽተ እመት ነበረት።