2 Chronicles 30:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ኣሸርን ምናሴን ዛብሎንን ዝመጹ ጠሓልቲ ግና ትሕት ኢሎም ናብ የሩሳሌም በጽሑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገር ግን ከአ​ሴ​ርና ከም​ናሴ፥ ከዛ​ብ​ሎ​ንም አያሌ ሰዎች ሰው​ነ​ታ​ቸ​ውን አዋ​ረዱ፤ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም መጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነገር ግን ከአሴርና ከምናሴ ከዛብሎንም አያሌ ሰዎች ሰውነታቸውን አዋረዱ፥ ወደ ኢየሩሳሌምም መጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነገር ግን ከአሴርና ከምናሴ ከዛብሎንም ጥቂት ሰዎች ብቻ ራሳቸውን አዋረዱ፥ ወደ ኢየሩሳሌምም መጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ግዶፐነ፥ አሴራ አሳቱዋፐ፥ ምናሰ አሳቱዋፐነ ዛብሎና አሳቱዋፐ አማሬዳ አሳቱ ባረንታ ካዉሺደ፥ የሩሳላመ ዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gidooppenne, Aaseera asatuwaappe, Minaase asatuwaappenne Zaabiloona asatuwaappe amareeda asatuu barentta kawushshiide, Yerusaalame yeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gidikkoka Aaseere asatappe, Minaase asatappenne Zaabiloone asatappe guuththati banttana kawushshidi Yerusalaame yida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዲኮካ ኣሴሬ ኣሳታፔ፥ ሚናሴ ኣሳታፔኔ ዛቢሎኔ ኣሳታፔ ጉቲ ባንታና ካዉሺዲ ዬሩሳላሜ ዪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግዶሽን፥ አሴራፐ፥ ምናሰፐነ ዛብሎና ጉ አሳት ባንታና ካዉሽድ የሩሳላመ ይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gidoshin, Aseerape, Minaasepenne Zabloona guutha asati bantana kawushidi Yerusalaame yidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሆኖም ከአሴር፣ ከምናሴና ከዛብሎን ጥቂት ሰዎች ራሳቸውን ዝቅ አድርገው ወደ ኢየሩሳሌም መጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይሁን እንጂ ለእግዚአብሔር ትሕትናን በማሳየት ወደ ኢየሩሳሌም ፈቃደኞች ሆነው የመጡ ከአሴር፥ ከምናሴና ከዛብሎን ነገዶች አንዳንድ ሰዎች ነበሩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ኣሴርን ምናሴን ካብ ዛብሎንን ዝኾኑ ሰባት ግና ርእሶም ኣዋሪዶም ናብ ኢየሩሳሌም መፁ።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ኣሴርን ምናሴን ካብ ዛብሎንን ግና ሓያሎ ሰባት ርእሶም ኣትሒቶም ናብ የሩሳሌም መጹ።