2 Chronicles 31:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብተኣማንነት ድማ መስዋእትን ዕሽርን ቅዱሳን ህያባትን ኣምጽአ። ኣብ ልዕሊኡ ድማ ኮኖንያ እቲ ሌዋዊ፡ ሓዉ ድማ ሽሜይ ቀጺሉ ይገዝእ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
መባኡንና ዐሥራቱን፥ የተቀደሱትንም በእምነት ወደዚያ አገቡ። ሌዋዊውም ኮክንያስ ተሾመባቸው፥ ወንድሙም ሰሜኢ በማዕርግ ሁለተኛ ነበረ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ቍርባኑና አሥራቱን የተቀደሱትንም በእምነት ወደዚያ አገቡት። ሌዋዊውም ኮናንያ ተሾመባቸው፥ ወንድሙም ሰሜኢ በማዕርግ ሁለተኛ ነበረ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ቁርባኑና አሥራቱን የተቀደሱትንም ነገሮች በታማኝነት ወደዚያ አስገቡ። ሌዋዊውም ኮናንያ ተሾመባቸው፥ ወንድሙም ሰሜኢ በማዕረግ ሁለተኛ ነበረ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሳይ እሙዋ፥ ባረዉ ደእያዋፐ አስራታነ ጾሳዉ ዱማይ ዎዳዋ አማነት እሚደ፥ ሄ ክፍለቱዋ ገልሴድኖ። ሌዊ ኮናኒ ኡንቱንቱ ቦላ ሱንቴዳ፤ አ እሻይ ሽምእ አ ካሊደ ሱንቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Asay imuwaa, barew de'iyaawaappe asiraataanne S'oossaw dummayi wotseeddawaa ammanetti immiide, he kifiletuwaa gelisseeddino. Leewii Konaanii unttunttu bolla suntsetteedda; Aa ishay Shim"i Aa kaalliide suntsetteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin asay imotaa, baas dizayssafe asraatanne GODAAS dummasi woththidayssa ammanetti ehi gelththida; hessas aawateththi Lewe qommotappe Kanaaniyas imettides; izappe garsara iza isha Shim7es aawateththi imettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ኣሳይ ኢሞታ፥ ባስ ዲዛይሳፌ ኣስራታኔ ጎዳስ ዱማሲ ዎዳይሳ ኣማኔቲ ኤሂ ጌልዳ፤ ሄሳስ ኣዋቴ ሌዌ ቆሞታፔ ካናኒያስ ኢሜቲዴስ፤ ኢዛፔ ጋርሳራ ኢዛ ኢሻ ሺምኤስ ኣዋቴ ኢሜቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አስራታ፥ ባይራባነ ዱማትዳ እሞታታ አማነተን ክፍለታ ገልስዶሶና። ሌወ ግድዳ ኮናነይ ምንጃ ኬ ቦላ ዋና ግድድ ሹመትስ። እያ እሻይ ሳመእ እያዉ ናምአን ግድድ ሹመትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asraata, bayrabanne dummatida imotata ammanetethan kifileta gelsidosona. Leewe gidida Konaaney minja keetha bolla waanna gididi shuumetis. Iya ishay Same7i iyaw nam7antho gididi shuumetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ስጦታውን፣ ዐሥራቱንና የተቀደሱ ስጦታዎቹን በታማኝነት አምጥተው አስገቡ። ሌዋዊው ኮናንያ የእነዚሁ ዕቃዎች ኀላፊ ሲሆን፣ ወንድሙ ስሜኢ ደግሞ በማዕረግ ሁለተኛ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዐሥራቱንና በኲራቱን፥ የተቀደሱትንም ስጦታዎች ሁሉ በእምነት ወደዚያ አስገቡ፤ ኮናንያ ተብሎ የሚጠራው ሌዋዊ የዕቃ ግምጃ ቤቱ ኀላፊ ሆኖ ሲሾም፥ ወንድሙ ሺምዒ ደግሞ ረዳቱ ሆኖ ተሾመ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቲ መባእን ኣስራትን ነቲ ንእግዚኣብሄር ዝተወፈየ ብእምነት ናብኡ ኣእተውዎ። ኮናንያ ዝበሃል ሌዋዊ ድማ ተሸይሙ ነበረ፤ ንሓዉ ሰሜኢ ኸዓ ብመዓርግ ካልኣይ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
መባእን ኣስራትን እቲ እተቐደሰ ነገርን ከኣ ተኣሚኖም ናብኡ ኣእተዉ። ኣብ ልዕሊ እዚ ነገር እዚ ድማ ኮናንያ ሌዋዊ ተሸይምዎ ነበረ፡ ካልኣይ ከኣ ሓዉ ሺምዒ።