2 Chronicles 32:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ድሕሪ እዚ ነገራትን ምቛሙን፡ ሰናክሬብ ንጉስ ኣሶር መጺኡ ናብ ይሁዳ ኣትዩ፡ ንርእሱ ኺዕወተሎም ሓሲቡ፡ ኣብ ልዕሊ እተን ሓጹር እተኸበባ ከተማታት ሰፈረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከእ​ነ​ዚ​ህም ነገ​ሮ​ችና ከዚህ እው​ነት በኋላ የአ​ሦር ንጉሥ ሰና​ክ​ሬም መጥቶ ወደ ይሁዳ ገባ፤ በተ​መ​ሸ​ጉ​ትም ከተ​ሞች ፊት ሰፈረ፤ ሊወ​ስ​ዳ​ቸ​ውም አሰበ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከዚህም ነገርና ከዚህ እምነት በኋላ የአሦር ንጉሥ ሰናክሬም መጥቶ ወደ ይሁዳ ገባ፥ በተመሸጉትም ከተሞች ፊት ሰፈረ፥ ሊወስዳቸውም አሰበ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚህም ነገርና በታማኝነት ከተደረገው ነገር በኋላ የአሦር ንጉሥ ሰናክሬም መጥቶ ወደ ይሁዳ ገባ፥ በተመሸጉትም ከተሞች ፊት ሰፈረ፥ የራሱም ሊያደርጋቸው አሰበ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካቲ ህዝቂያሰ ጾሳዉ አማነቲደ ኦዳ ሀ ኦሱዋፐ ጉይያን፥ አሶረ ካቲ ሳናክሬበ ይሁዳ ጋድያ ቦላ ዶዴዳ፤ ባረዉ ኦይቃናዉ ቆፒደ፥ ግምበቱ ኡቴዳ ካታማቱዋ ዶዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaatii Hizk'k'iyaase S'oossaw ammanettiide ootseedda ha oosuwaappe guyyiyaan, Asoore Kaatii Sanaakireebe Yihudaa gadiyaa bolla dooddeedda; barew oyk'k'anaw k'oppiide, gimbbettu utteedda katamatuwaa dooddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawo Hizqiyaasi GODAAS ammanettidi ha oosota ooththi polidaappe guyen Asoore Kawo Senakireemey Yuhuda biitta bolla worajjides; histtidi baas oykkanaas qoppidi gimbetti uttida katamata dooddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎ ሂዝቂያሲ ጎዳስ ኣማኔቲዲ ሃ ኦሶታ ኦ ፖሊዳፔ ጉዬን ኣሶሬ ካዎ ሴናኪሬሜይ ዩሁዳ ቢታ ቦላ ዎራጂዴስ፤ ሂስቲዲ ባስ ኦይካናስ ቆፒዲ ጊምቤቲ ኡቲዳ ካታማታ ዶዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎይ ህዝቅያስ አማነተን ጎዳስ ኦዳፐ ጉየ አሶረ ካዎይ ሳናክሬም ይሁዳ ቢታ ቦላ ደንድስ፤ ፆንድ ባዉ ኤካናዉ ቆፕድ ግምበትዳ ካታማታ ተቅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy Hizqiyaasi ammanetethan Godaas oothidaape guye Asoore kawoy Sanakreemi Yihuda biitta bolla dendis; xoonidi baw ekanaw qopidi gimbetida katamata teqis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሕዝቅያስ እንዲህ ባለ ታማኝነት ነገሮችን ሁሉ ካከናወነ በኋላ፣ የአሦር ንጉሥ ሰናክሬም መጥቶ ይሁዳን ወረረ። ድል አድርጎ የራሱ ሊያደርጋቸው በማሰብም የተመሸጉትን ከተሞች ከበበ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሥ ሕዝቅያስ እግዚአብሔርን በታማኝነት በማገልገል ብዙ ነገሮችን ካከናወነ በኋላ፥ የአሦር ንጉሠ ነገሥት ሰናክሬም ይሁዳን ወረረ፤ እንደሚያሸንፍ ተማምኖ የተመሸጉትን ከተሞች ከበበ
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ድሕሪ እዝ ነገር እዙይን እዝ እምነት እዙይን፥ ንጉስ ኣሶር ሰናክሬም መፂኡ ናብ ይሁዳ ኣተወ። ነተን ዝተዓረዳ ኸተማታት ከቢቡ ድማ ኽሕዘን ሓሰበ።
Amharic Tigrinya 2011
ድሕሪ እዚ ነገር እዝን እዛ እምነት እዚኣን ሰናክሬብ ንጉስ ኣሶር መጺኡ ናብ ይሁዳ ኣተወ፡ ኣብ ቅድሚ እተን እተዐርዳ ኸተማታት ሰፊሩ ድማ፡ ንርእሱ ኺሕዘን ሐሰበ።