2 Chronicles 32:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ህዝቅያስ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ካብ ኢድ ንጉስ ኣሶር ኬናግፈና እዩ ብምባል፡ ብጥሜትን ጽምእን ንሞት ኣሕሊፍኩም ኽትህቡ ኼእምነኩምዶ ኣይግባእን፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አምላካችን እግዚአብሔር ከአሦር ንጉሥ እጅ ያድነናል እያለ ለራብ፥ ለጥምና ለሞት አሳልፎ ይሰጣችሁ ዘንድ የሚያሳስታችሁ ሕዝቅያስ አይደለምን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አምላካችን እግዚአብሔር ከአሦር ንጉሥ እጅ ያድነናል እያለ በራብና በጥም እንድትሞቱ አሳልፎ ይሰጣችሁ ዘንድ የሚያባብላችሁ ሕዝቅያስ አይደለምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ጌታ አምላካችን ከአሦር ንጉሥ እጅ ያድነናል” እያለ በራብና በጥም እንድትሞቱ አሳልፎ ለመስጠት የሚያባብላችሁ ሕዝቅያስ አይደለምን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህዝቂያሰ ህንተንታ፥ “አሶረ ካትያ ኩሽያፐ መና ጎዳይ ኑ ጾሳይ ኑና አሻናዋ” ያጌ፤ ሽን እ ህንተንታ ሄዋዳን ባለደ፥ ኮሻንነ ሳሙዋን ዎናዉ ሀኔ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hizk'k'iyaase hinttentta, «Asoore kaatiyaa kushiyaappe Med'inaa Goday nu S'oossay nuuna ashshanawaa» yaagee; shin I hinttentta hewaadan baletsiidde, koshshaaninne saamuwaan wod'anaw hanee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hizqiyaasi, ‹GODAA nu Xoossay nuna Asoore kawo kusheppe ashshana› gishe inttena baleththidi koshaninne saamon yegganaas gidennee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂዝቂያሲ፥ ‹ጎዳ ኑ ጾሳይ ኑና ኣሶሬ ካዎ ኩሼፔ ኣሻና› ጊሼ ኢንቴና ባሌዲ ኮሻኒኔ ሳሞን ዬጋናስ ጊዴኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህዝቅያስ፥ ‘ጎዳይ፥ ኑ ፆሳይ ኑና፥ አሶረ ካዋ ኩሸፐ አሻና’ ያግድ ጭምድ ህንተና ኮሻንነ ሳሞን ዎናዉ ሀኔስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hizqiyaasi, ‘Goday, nu Xoossay nuna, Asoore kawa kushepe ashshana’ yaagidi cimmidi hintena koshaninne saamon wodhanaw hanees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሕዝቅያስ፣ ‘ አምላካችን እግዚአብሔር ከአሦር ንጉሥ እጅ ያድነናል’ ማለቱስ በራብና በጥማት እንድትሞቱ ሊያስታችሁ አይደለምን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሕዝቅያስ ‘አምላካችን እግዚአብሔር ከአሦራውያን እጅ ያድነናል’ ይላችኋል፤ ነገር ግን እርሱ እንደዚህ ባለ አነጋገር እያታለለ፥ በራብና በውሃ ጥም እንድታልቁ ሊያደርጋችሁ ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብጥሜትን ብፅምእን ክትሞቱስ፥ ሕዝቅያስዶ ኣይኮነን ‘እግዚኣብሄር ኣምላኽና ኻብ ኢድ ንጉስ ኣሶር ከናግፈና እዩ’ እናበለ ዘስሕተኩም ዘሎ?
Amharic Tigrinya 2011
ብጥሜትን ብጽምኣትን ክትሞቱስ፡ ህዝቅያስዶ ኣይኰነን፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ኻብ ኢድ ንጉስ ኣሶር ኬናግፈና እዩ፡ እናበለ ዜስሕተኩም ዘሎ፡