2 Chronicles 32:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንኣምላኽ የሩሳሌም ድማ ከም ኣንጻር እቶም ግብሪ ኣእዳው ሰብ ዝዀኑ ኣማልኽቲ ህዝቢ ምድሪ ተዛረቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሰ​ውም እጅ በተ​ሠሩ በም​ድር አሕ​ዛብ አማ​ል​ክት ላይ እን​ደ​ሚ​ና​ገር መጠን በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም አም​ላክ ላይ ተና​ገረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሰውም እጅ በተሠሩ በምድር አሕዛብ አማልክት ላይ አንደሚናገሩ መጠን በኢየሩሳሌም አምላክ ላይ ተናገሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሰውም እጅ በተሠሩ በምድር አሕዛብ አማልክት ላይ እንደሚናገሩ መጠን በኢየሩሳሌም አምላክ ላይ ተናገሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሳ ኩሽያን ኦሰቴዳ፥ ሀ ሳኣን ደእያ ሀራ አሳቱዋፐ ጾሳቱዋ ቦላ ሃሳይያዋዳን፥ የሩሳላመ ጾሳ ቦላካ ሃሳዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Asaa kushiyan oosetteedda, ha sa'aan de'iyaa hara asatuwaappe s'oossatuwaa bolla haasayiyaawaadan, Yerusaalame S'oossaa bollakka haasayeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Asaa kushen oosettida eeqa xoossata bolla haasayda mala Yerusalaame Xoossaa bollaka haasayda.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሳ ኩሼን ኦሴቲዳ ኤቃ ጾሳታ ቦላ ሃሳይዳ ማላ ዬሩሳላሜ ጾሳ ቦላካ ሃሳይዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሳ ኩሸን ኦሰትዳ፥ ሀ ሳአን ደእያ ሀራ ካዎተታ ፆሳታ ቦላ ኦደትዳይሳዳ የሩሳላመ ፆሳ ቦላካ ኦደትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asa kushen oosetida, ha sa7an de7iya hara kawotethata xoossata bolla odetidaysada Yerusalaame Xoossaa bollaka odetidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሰው እጅ በሠራቸው በሌሎች የምድር አሕዛብ አማልክት ላይ እንደ ተናገሩት ሁሉ፣ በኢየሩሳሌም አምላክ ላይም ተናገሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በሰው እጅ በተሠሩ በሌሎች ሕዝቦች የጣዖት አማልክት ላይ በድፍረት በተናገሩት ዐይነት በኢየሩሳሌም አምላክ ላይም ይናገሩ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብዛዕባ ኣምላኽ ኢየሩሳሌም ድማ፥ ከምቲ ብዛዕባ እቶም ስራሕ ኢድ ሰብ ዝኾኑ ናይዝ ዓለምዙይ ኣማልኽቲ ኣህዛብ ገይሮም ይዛረቡ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ብዛዕባ ኣምላኽ የሩሳሌም ድማ፡ ከምቲ ብዛዕባ እቶም ስራሕ ኢድ ሰብ ዝዀኑ ኣማልኽቲ ኣህዛብ ምድሪ፡ ገይሮም ይዛረቡ ነበሩ።